ዓድዋን በጨረፍታ

ጋሻው ጫኔ  የዓድዋ ተራሮች አፍ አውጥተው መነጋገር ጀምረዋል፡፡ መድፎች አጓሩ፣ መትረየሶች አሽካኩ፣ ጥይት ዘነበ፣ እሣት ወረደ፣ ጎራዴ ተመዘዘ፣ ጦር ተሠበቀ፣ እግረኛውም ፈረሰኛውም ወደጠላት ምሽግ ዘልቆ ገባ። ምድር ቀውጢ ሆነች፡፡ ወራሪው ጣሊያን ኪሣራ... Read more »

የዓድዋ ድል ጀግኖች የጦር ሜዳ ውሎ

መርድ ክፍሉ የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ብዙ ታሪክ አለው። ኢትዮጵያዊያን ነጻነታቸውን ያወጁበት እና ለጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነውን ድል ያስመዘገቡበት ዕለት ነው። የዚህ ታሪክ መነሻ ታዲያ ይህ ነበር። ጊዜው አውሮፓውያኑ አህጉረ አፍሪካን... Read more »

ታዛቢ የሚሹት የድሉ ምስክሮች

ዋ! … ዓድዋ ሩቅዋ የዓለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋ ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋ ዓድዋ … የስንኞቹ ባለቤት ብላቴን ጌታ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን ናቸው።ታላቁ ባለቅኔ ለታሪካዊቷ ዓድዋ የጻፉት የግጥም መወድስ፣ የየካቲት 23 ቀን 1888... Read more »

የነጭ ህገ መንግስት ያስቀየረው የጥቁር ድል ዓድዋ

 ዋለልኝ አየለ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2006 ዓ.ም ስለዓድዋ በተደረገ ውይይት ላይ የሰማሁት ነው።የውይይት መነሻ ጽሑፍ አቅራቢው አንድ ገጠመኝ ተናገሩ።ነገሩ የሆነው ደግሞ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ነው።ሰዎች በአንድ የወንዝ ዳርቻ ላይ ቁጭ ብለው ይዝናናሉ።ወንዙ... Read more »

70 ዓመታትን የዘለለው የኢትዮጵያ ሰላም ማስከበር ግዳጅ

ጌትነት ተስፋማርያም ሆ ብየ እመጣለሁ ሆብየ በድል ድሮም ያባቴ ነው ጠላትን መግደል ብሎ የተነሳው የኢትዮጵያ ሰራዊት በዓድዋ ወራሪውን ፋሺስት በማሳፈር ታላቅ ገድል አከናውኗል። ይህ ገድል ታዲያ በሀገር ውስጥ ብቻ ተወስኖ አልቀረም፤ ሰራዊቱ... Read more »

ዓድዋ – ለአዲስ የድል እርሾ የመሰባሰቢያ ካስማ

ከገብረክርስቶስ  ከትውስታዬ ጓዳ እንደምን ሰነበታችሁ! እንኳን በጤና ተገናኘን! መሬት ይቅለላቸውና አያቴ ከዓመታት በፊት ያጫወቱን የቀደምት ኢትዮጵያውያን የገድል ሰበዝ ትዝ ይለኛል።ከሃያ ዓመታት በፊት በማላስታውሰው አንድ ቀን ረፋድ ላይ ከእድሜ ጠገቧ የአባታችን እናት ከወይዘሮ... Read more »

ታሪካዊው የዓድዋ ድል ለዛሬው ሀገራዊ ዐውድ

(ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com ቅድመ ነገር፤ “ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በሀገር ውስጥና በውጭ አገራት የተጻጻፏቸው ደብዳቤዎች” በሚል ርዕስ የውጭዎቹና የሀገር ውስጥ ደብዳቤዎች በተናጥል የተካተቱባቸው ሁለት ዳጎስ ያሉ የመጻሕፍት ጥራዞች ለንባብ የበቁት በ2003... Read more »

የኢትዮጵያውያን የስለላ ጥበብ ለዓድዋ ድል

ተገኝ ብሩ ያኔ እንዲህ ሆነ እንደ ኢትዮጵያውያን ዘመን ቀመር በ1888 ዓ.ም የካቲት 23 ይህ ሆነ። አገር በወራሪ ጠላት ተደፈረች። ነፃነት የሚያሳጣ ሉዓላዊነትን የሚጥስ ባዕድ ድንበር ተሻግሮ በነፃነት ዘመናትን የተሻገረችውን አገር ኢትዮጵያን ተዳፈረ።... Read more »

አድዋ….የኢትዮጵያውያን የአንድነት ትንሳኤ

 ዘለዓለም የሳጥን ወርቅ (የእፀ ሳቤቅ አባት) የዛሬ መቶ ሃያ አምስት አመት በወርሀ የካቲት 1888 ጣሊያን ከብዙ ወታደሮችና ከብዙ ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ጋር የአትንኩኝ ባዮችን ሀገር ኢትዮጵያን ልትወር ባህር አቋርጣ መጣች። በወቅቱ ነገሩ... Read more »

ከአንጋፋ የትምህርት ተቋም የሚጠበቅ “አንጋፋ” ተግባር

   (ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com   “ከሠፈር ባሻገር” “ኮተቤ” የሚለው ስም ከአዲስ አበባ ሠፈሮች መካከል የአንዱ ስያሜ ብቻም አይደለም። ስሙ ሲጠራ ወደ አእምሯችን ከተፍ የሚሉ በርካታ ጉዳዮችን ማስታወስ ይቻላል። ከብዙዎቹ መካከል አንዱና... Read more »