የምንማር መንግሥት ከአንድ ዓመት በፊት በቁጥጥር ስር ያዋላቸውንና የሰባት ዓመታት እስር የፈረደባቸውን ሁለት የሮይተርስ (Reuters) ጋዜጠኞች እንዲፈታ ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሚደረገው ጫና ቀጥሏል፡፡ ዋ ሎን እና ካው ሶ ኡ የተባሉት ጋዜጠኞች የታሠሩበትን... Read more »
ከዛሬ ስድስት ዓመት በፊት ሶሪያ ውስጥ የውኃ ሽታ ሆኖ የቀረውን አሜሪካዊ ጋዜጠኛ ኦስቲን ታይስን በማፈላለግ እርዱን ሲሉ የጋዜጠኛው ወላጆች የትራምፕን አስተዳደር እና የሶሪያን ባለስልጣናት እየተማጸኑ መሆኑን አልጀዚራ በዘገባው አመልክቷል፡፡ ኦስቲን ታይስ... Read more »
አፍሪካ የጥቁር ህዝቦች ምድር፣ በተፈጥሮ ሀብት የበለጸገች፣ የቱባ ባህል መፍለቂያ መሆኗ እርግጥ ነው። ይሁን እንጂ በእነዚህና በሌሎች ፀጋዎቿ ከመታወቋ ባልተናነሰ በግጭት ቀጣናነት፣ በተደጋጋሚ በረሀብና ድርቅ ተመቺነት፣ በዴሞክራሲ እጦት ፣ በመልካም አስተዳደር ብልሹነት፣... Read more »

ቀይ ባሕር፤የኤደን ባሕረ-ሰላጤና የአረቢያ ባህር መገናኛ የሆነችው ጥንታዊቷ ሀገር የመን፣ ከስነ ምህዳራዊ አቀማመጥ አመችነት፤ከዋና ከተማ ኤደን ውበትና ሃብቷ ጋር ተዳምሮ የብዙዎች ቀልብ ማረፊያ ኖራለች።ይህ እንደመሆኑም በተለይ ቀጣናውን በጡንቻቸው ስር ለማስገባት ሌት... Read more »
የሳዑዲ አረቢያው ንጉሥ ሳልማን ቢን አብደልአዚዝ አል-ሳዑዲ የኳታሩ ኢሚር ሼህ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታሃኒ በሳምንቱ ማብቂያ በሪያድ በሚካሄደው የባህረ ሰላጤው አገራት ጉባዔ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ እንዳቀረቡላቸው የኳታር ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡ የሳዑዲ... Read more »
አሜሪካ ከ28 ዓመታት በኋላ በሶማሊያ የነበረውን ኤምባሲዋን በድጋሚ ከፍታለች፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የሶማሊያ ሰላምና ፀጥታ በየጊዜው እያሳየው ያለው መሻሻል ለውሳኔው ምክንያት እንደሆነ አስታውቋል፡፡ አምባሳደር ዶናልድ ያማሞቶ ኤምባሲውን... Read more »
የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቅርቡ ጅቡቲን ሊጎበኙ መሆኑን የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትናንትናው ዕለት ገልጿል፡፡ በአፍሪካ ቀንድ አገራት መካከል ቁርሾ ተወግዶ ወዳጅነት እንዲጠናከር ኢትዮጵያ ሃሳብ ማቅረቧና ሃሳቡም ሰፊ ተቀባይነት ማግኘቱ ይታወሳል፡፡ ይህን... Read more »

በኬንያ የተንሰራፋው ሥራ አጥነት ለመንግሥትና ለአካባቢው ሠላም የፀጥታ ሥጋት ፈጥሯል፡፡ በተለይ የኬንያ ሥራ አጥ ሴቶች የአልሸባብ መረብ ውስጥ መግባታቸውን የአልጀዚራ ዘገባ ያትታል፡፡ እንደ ዘገባው የምሥራቅ አፍሪካን አካባቢ ፀጥታ እያናጋ የሚገኘው ፅንፈኛው አሸባሪ... Read more »
አሜሪካ ላለፉት 28 አመታት ተዘግቶ የቆየውን ኤምባሲዋን በሶማሊያ ዳግም ልትከፍት ነው፡፡ አሜሪካ ከ30 አመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶማሊያ ዲፕሎማቶቿን ልካለች:: ከዚህ በፊት የኬኒያ አምባሳደር የነበሩትን ዶናልድ ማማቶ በሶማሊያ ሞቃዲሾ የአሜሪካ አምባሳደር ሆነው... Read more »
ጦርነት፣ በተለይም የእርስ በርስ ጦርነት የትም የሁን የት ቅጥ ኖሮት ለህዝብ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊም ሆነ ፖለቲካዊ ፋይዳን ሲያስገኝ ታይቶም ሆነ ተሰምቶ አይታወቅም። ግራም ነፈሰ ቀኝ፤ ከሂደቱም ሆነ ውጤቱ የሚተርፍ ነገር ቢኖር የህዝብ እልቂትና... Read more »