ቬንዝዌላ የደቡብ አሜሪካዋ አፍጋኒስታን እንዳትሆን!

ቬንዝዌላ በአሁኑ ወቅት ከባድ የሆነ የኢኮኖሚና የሰብኣዊ ቀውስ ውስጥ ምትገኝ አገር ነች፡፡ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ኢኮኖሚዋ በዋጋ ንረት የወደቀ ሲሆን እአአ 2018 መጨረሻ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት እንዳጋጠማትም መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ አልጀዚራ... Read more »

የግል ጠባቂያቸውን ንግስት ያደረጉት ንጉስ

ዓለም ዓቀፍ መገናኛ ብዙሃን ትናንት ካቀረቧቸው ዘገባዎች መካከል የታይላንዱ ንጉስ ዜና አንደኛው ነው፡፡ አልጀዚራ እና ቢቢሲ በድረገፃቸው እንዳስነበቡት ከወደ ታይላንድ የተሰማው አስደሳች ዜና እንደሚያመለክተው፤ የታይላንዱ የ66 ዓመቱ ንጉስ ማሃ ቫጂራሎንግኮርን የግል ጠባቂያቸውን... Read more »

በህንድ አውሎ ንፋስ የቀላቀለ ከፍተኛ ዝናብ የሚያስከትለውን አደጋ በመፍራት ነዋሪዎች አካባቢያቸውን እየለቀቁ ነው

በህንድ ምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ኦሪሳ በተባለው የህንድ ግዛት ነፋስ የቀላቀለ ከፍተኛ ዝናብ ሊጥል መቃረቡን የሚትሮሎጂ ትንበያ ማመላከቱን ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች መኖሪያቸውን ለቀው እየወጡ ነው፡፡ ፋኒ ተብሎ የሚጠራው በዚሁ አውሎ ንፋስ ከህንድ... Read more »

በዩጋንዳ ጽንፈኝነትንና ስርዓት አልበኝነትን የሚቀሰቅሱ መልዕክቶችን ያስተላለፉ ጋዜጠኞች ታገዱ

ዩጋንዳ ጽንፈኝነትንና ስርዓት አልበኝነትን የሚቀሰቅሱ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል ያለቻቸውን በ13 የሬዲዮና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች የሚሰሩ ጋዜጠኞች ከስራ እንዲታገዱ ትዕዛዝ ሰጥታለች፡፡ የቢቢሲ ዘገባ እንደሚያመለክተው ትዕዛዙ የተሰጠው ለ13 የሬዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ሲሆን የኡጋንዳ ኮሚዩኒኬሽንስ ኮሚሽን የተሰኘው... Read more »

የፖለቲከኞች «የቃየል መንገድ»- ከፕሬስ ነጻነት እስከ ዴሞክራሲ

ድንበር የለሹ የሪፖርተሮች ቡድን የዘንድሮውን የዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን አስመልክቶ የዓለም አገራት የሚገኙበትን ደረጃ የሚጠቁም ዝርዝር ይፋ አድርጓል። ቡድኑ የዓለም አገራትን የፕሬስ ነጻነት ደረጃን በለካበት መመዘኛው ፖለቲከኞች ለጋዜጠኞች ያላቸው ጥላቻ እያሻቀበ መምጣቱንና... Read more »

የአሜሪካ ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ አቀረቡ

የአሜሪካ ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሮድ ሮዝንስቴይን የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ማቅረባቸው ተዘግቧል።ከሁለት ዓመታት በፊት ሩስያ በ2016ቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ጣልቃ ገብታለች የተባለውን ጉዳይ እንዲያጣሩ ልዩ መርማሪ ሮበርት ሙለርን የሾሙት ሮዘንስቴይን፤ የሥልጣን መልቀቂያቸውን... Read more »

ጥምር መንግሥት ተስፋ ያደረገችው ስፔን

በስፔን በተካሄደው አገራዊ ምርጫ «የስፔን የሠራተኞች ሶሻሊስት ፓርቲ» (Spanish So­cialist Workers’ Party – PSOE) በመባል የሚታወቀውና ገዢው የጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ ፓርቲ የፖለቲካ ቡድን አብላጫውን (30 በመቶ) ድምፅ በማግኘት አሸንፏል።ፓርቲው ከአገሪቱ ምክር... Read more »

የፕሬዚዳንቱ የአንድ ዓመት የለውጥ ጉዞ

ባሳለፈነው የፈረንጆቹ ዓመት በሴራሊዮን በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እ.ኤ.አ ከ2007 ጀምሮ ለ10 ዓመታት ሀገሪቱን የመሩትን ኧርነስት ባይ ኮሮማንን የስልጣን ዘመን በመቋጨት በምትካቸው የተፎካካሪ ፓርቲው መሪው ጁሊየስ ማዳን አምጥቷል። በምርጫው 51 ነጥብ 8 በመቶ... Read more »

የሠራተኞች ቀን መንግሥት ሰላምን እንዲያስከበር በመጠየቅ ይከበራል

አዲስ አበባ፡- የዘንድሮው አለም አቀፍ የሰራተኛች ቀን መንግስት ሰላምን እንዲያስከብር በመጠየቅ የሚከበር መሆኑን የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ኮንፌዴሬሽኑ ዘንድሮ በኢትዮጵያ ለ44ኛ፤ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ130ኛ ጊዜ ነገ  የሚከበረውን አለም አቀፍ... Read more »

በአልጄሪያ በወታደሩና በሲቪል ባለሥልጣናት መካከል የተፈጠረ የሥልጣን ሽኩቻ

በአልጄሪያ እ.ኤ.አ 2019 ሐምሌ 4 ቀን አጠቃላይ ምርጫ እንደሚደረግ ባሳለፍነው ሳምንት ነበር የተገለፀው፡፡ ምርጫው እንዲካሄድ የተወሰነው ለወራት ያክል ሲደረግ በነበረው ህዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት ነው፡፡ እ.ኤ.አ 2019 የካቲት ወር ላይ የአልጄሪያ ፕሬዚዳንት የነበሩት... Read more »