‹‹ቅድመ ስድብ!››

ከወራት በፊት ነው:: የመንግሥት ሠራተኞች ማመላለሻ አውቶቡስ (ፐብሊክ ሰርቪስ) ከመነሻው ፒያሳ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች አጠገብ ተሰልፌ ቆሜያለሁ (በኮሪደር ልማት ምክንያት በወቅቱ በአራት ኪሎ አያልፍም ነበር):: ሰልፌን ጠብቄ ገባሁና ተቀመጥኩ:: በዚህ ሰርቪስ በተደጋጋሚ... Read more »

ግብዓት የማንበብ ችግር

ስንፍና እየያዘኝ ከሰፈር ርቆ ላለመሄድ በር አካባቢ ከሚገኝ ሱቅ ውሃ እጠይቃለሁ። ሁልጊዜም የሚሰጡኝ አንድ የሶዲየም መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ውሃ ነው። ይህ ውሃ በጥራት መለኪያዎች ችግሩ ስለታወቀ ይመስላል ታግዶ እንደነበር አስታውሳለሁ። ድጋሚ ተፈቅዶለት... Read more »

‹‹እንኳን አደረሳችሁ››!

አዲስ አበባ ውስጥ የአንዳንድ ንግድ ቤቶች ጌጣጌጥ ለእንቁጣጣሽ ራሱ ይህን ያህል አልደመቁም። ለፈረንጆች አዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ እየተባባሉ ቀይ በቀይ ሆነዋል። ትልልቅ የገበያ ማዕከላትና ሱቆች የ‹‹ሳንታ ክላውስ››ን ያህል በአደይ አበባ አሸብርቀው ነበር?... Read more »

የሐኪም ውለታ

ከሁለት ሳምንታት በፊት (ታኅሳስ 2 ቀን) ‹‹ወደ ሕክምና ተቋም መሄድ ለምን እንፈራለን?›› በሚል ርዕስ በሕክምና ተቋሞቻችን ውስጥ ያለውን አሰልቺ እና ተስፋ አስቆራጭ፣ ይባስ ብሎም ለሌላ ህመም የሚዳርግ ወከባ መኖሩን በትዝብት ዓምዳችን አይተናል::በዚህ... Read more »

እያዘናጉ መለመን

አብዛኞቻችን ልመናን የምናውቀው በአሳዛኝ ድምፀት የመላዕክትንና ቅዱሳንን ስም እየጠሩ ነው። ያው እንግዲህ ሁሉም ነገር ሲዘምን ልመናም አብሮ መዘመኑ ነው መሰለኝ አሁን አሁን የልመና ‹‹ስታይል›› እያየን ነው። በነገራችን ላይ የበለፀጉ ናቸው በሚባሉት ሀገራት... Read more »

በማውገዝ ስም ማስተዋወቅ

ባለፈው ሳምንት በአንዱ ዕለት ጠዋት ወደ ሥራ በሚወስደኝ የመንግሥት ሠራተኞች ማመላለሻ አውቶብስ (ፐብሊክ ሰርቪስ) ውስጥ የተከፈተው የኤፍ ኤም ሬዲዮ በሀገራችን ባህልና ወግ ነውር ስለሆነ አንድ ድርጊት እያወራ ነው፡፡ በእርግጥ የዜናው ዓላማ ነገርየውን... Read more »

ሰው ስለ ሰው …

አንዳንዴ ‹‹ውሃን ቢወቅጡት እንቦጭ›› ይሉት ሆኖ እንጂ የነገሮች መደጋገም ከአቅም በላይ ሲሆን ያሰለቻል። ምክንያት መነሻው ባይታወቅም አሁን ዘመን ላይ ሰው ስለራሱ ብቻ መኖርን ትቷል ቢባል ውሸት አይሆንም። ዘንድሮ ሰው ስለሰው ያሻውን ይላል፣... Read more »

‹‹ሕዝቡ የሚፈልገው ይሄን ነው!››

‹‹ገበያን ፍላጎት ይመራዋል›› ይላሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች። አቅርቦት ደግሞ ፍላጎትን ይከተላል። ይህን ለማወቅ የኢኮኖሚስት ባለሙያ ድረስ አያስኬድም። ለማንም ተራ ግለሰብ ሁሉ ግልጽ ነው። አንድ ነጋዴ ዕቃ የሚያመጣው የሚሸጥለትን ነው። ደንበኞቹ በተደጋጋሚ ‹‹… አለህ?››... Read more »

ከአጭበርባሪው ተጭበርባሪው

ዛሬ ላይ ቴክኖሎጂ እጅግ የረቀቀ ደረጃ ላይ መድረሱ ሥራዎችን በማቅለልና ሕይወትን አዝናኝ በማድረግ ለሰው ልጆች ምቾት ፈጥሯል። በዚያ ልክ ግን ብዙ አደጋዎችም አሉበት። ለምሳሌ፤ የሰውን ልጅ የማሰብና የማሰላሰል አቅም እያዳከመ ስለመሆኑም የሚገልጹ... Read more »

ወደ ሕክምና ተቋም መሄድ ለምን እንፈራለን?

በብዙዎች ላይ የሚስተዋል ልማድ እየሆነ ነው። ‹‹አሞኛል!›› ብለው ተኝተው ‹‹ሐኪም ቤት ሂድ/ሂጂ›› ሲባሉ ‹‹ቆይ እስኪ›› እያሉ በራሱ ጊዜ እስከሚለቅቃቸው መጠበቅ። ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ሁለት ይመስለኛል። በአሁኑ ጊዜ ‹‹ዋናው ምክንያት የትኛው ነው?›› የሚለው... Read more »