በጤና የመኖርን ዋጋ መቼም ቀምሰህ እየው አይባልም::ተፈጥሮ ችሮታዋን አብዝታ ከለገሰቻቸው አገራት ኢትዮጵያ ከቀዳሚዎቹ ተርታ ትጠቀሳለች ብትባሉ ልትገረሙ ትችሉ ይሆናል::እውነታው ግን እሱ ነው:: ሌላው አለም ራሱን ከአካባቢው ጋር አዋህዶ በጤና ለመኖር የማይፈነቅለው ድንጋይ... Read more »
ጎረቤቴ የአብራኩ ክፋይ የሆነው የ17 ዓመት ወንድ ልጁ ቁም ስቅሉን ያሳየዋል:: ቤታቸውንም ያምሰዋል ማለት ይቀላል:: አብረው የሚኖሩት የሰውዬው እናትና የልጁ አያት የሆኑት ሽማግሌም ያማርራሉ:: ልጃቸውንም ‹‹ጣትህን ቆርጠህ አትጥል እንግዲህ መቻሉን ይስጠኝ ብለህ... Read more »