“አገር ታማለች፤ የሚያክማት ሕዝብ ነው”

አከራካሪው – “አገር ማለት ሰው ነው!”  በ2007 ዓ.ም ለዘጠነኛ ጊዜ በቤኒሻንጉል ክልል ለተከበረው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ድምቀት እንዲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴያትር ጥበባት ክፍል ተማሪዎች አንድ ሙዚቃዊ ድራማ ተዘጋጅቶ የአሶሳን... Read more »

ያልተነቀለው የጽንፈኝነት እሾህ

በ2010 ዓ.ም በአገራችን የመጣውን ለውጥ ተከትሎ በብሔር ብሔረሰቦች ስም ጽንፈኝነትን እየበጠበጡ ሲግቱን የነበሩት የጽንፈኝነት መምህሮቻችን “አፈር ነህ እና ወደ አፈር ትመለሳለህ” ሆኖ ቃሉ ከእነጽንፈኝነታቸው ወደመጡበት ሰፈራቸው ተመለሱ። ጽንፈኝነት ያንገሸገሸው ሕዝብም የለውጡን መንግሥት... Read more »

የትናንቱን ላለመድገም…!

በአንድ አገር ሁለንተናዊ እድገትና የጋራ ብልፅግናን እውን ለማድረግ ጠንካራና ቅቡልነት ያለው አገረ መንግሥት መገንባት አስፈላጊ ነው። የአገራዊ ዕድገትና ብልጽግና ጉዞም አልጋ በአልጋ አይደለም። በከፍታና ዝቅታ፣ በውጣ ውረዶች የተሞላ፣ ጋሬጣ የበዛበትና በእልህ አስጨራሽ... Read more »

«አገሩን ለባለ አገሩ»

«…ለምን! ለምን! ሞተ!? ርዕሶቹን የተዋስኩት ከስልሳዎቹ ትውልድ ገናና ዝማሬዎች መካከል ከአንድ ሁለቶቹ ጥቂት ቃላትን በመዋስ ነው። ያ ቀስተኛና አብዮተኛ ትውልድ በስሜት ማዕበል እየተላጋ አቅጣጫው የጠፋበት የበጋ መብረቅ ብጤ ቢሆንም፤ ምኞቱና ትግሉ ግን... Read more »

አሳሳቢው ጉዳያችን!

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ላለፉት በርካታ ዓመታት ጥሩ ከሚባሉት ኢኮኖሚዎች መካከል እንደነበር በርካታ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ምስክርነት ሲሰጡ ቆይተዋል። ይህ የኢኮኖሚ እድገት የሚጠበቀውን ያህል ዜጎች ከድህነት ማላቀቅ ያልቻለ፣ እና የሚፈለገውን ያህል የሥራ እድል... Read more »

ፈተና ያፀናው ፕሮጀክት!!

መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሰማይ ስር አንድ የታሪክ ምዕራፍ ተከፈተ።በእለቱ፤ የአገሪቱ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ጣቢያዎች በሙሉ መደበኛ ስርጭታቸውን ለጊዜው ገታ አድርገዋል። ይልቁንም በይዘቱ ለየት ያለ ትልቅ፣ ትንሹን፣ የወንድ፣ ሴቱን፣ የተማረውን፣... Read more »

ስግብግብ ሹመኛ ከሌለ ስግብግብ ነጋዴ አይኖርም!

የዋጋ ንረት በየጊዜው ማሻቀብ እንጂ ዝቅ ማለት አልሆነለትም፡፡ ይህም የኅብረተሰቡን፣ በተለይም ዝቅተኛ ገቢ ያለውን የኅብረተሰብ ክፍል፣ ኑሮ እጅግ የከበደ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ የዋጋ ንረቱ እንኳን ቅናሽ ማሳየት ይቅርና ባለበት መቀጠልም አልቻለም፡፡ አሁን ያለው... Read more »

ፖለቲካና ኪነ ጥበብ – መንትያ ምስስል

ዝክረ ግጥም፤ አንባቢያን ይህንን ርዕሰ ጉዳይ ሲመለከቱ በርከት ያሉ ጥያቄዎች በአእምሯቸው ውስጥ ሊመላለሱ እንደሚችሉ እንገምታለን፡፡ ፖለቲካና ኪነ ጥበብ ምስስላቸው በአፈጣጠር ዕድሜ ነው? በይዘት ነው? በባህርይ ነው? በከዋኞቹ ወይንስ በሌላ በምን? በግልጽነት የቀረቡትም... Read more »

አገራችን ከብልጽግና ጉባኤ የምትጠብቀው…!?

አገራችን፣ ሕዝባችንና መንግስት በታሪክ እንዳለፉት ጥቂት አመታት ተፈትነው አያውቁም። ይሄ ፈተና የመጨረሻ እንዲሆንና ወደ አዲስ ምዕራፍ ለመሸጋገር ደግሞ ከብልጽግና ጉባኤ የሚከተሉትን ዋና ዋና ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን ይጠብቃሉ ። 1ኛ. በአገሪቱ ህልውና፣ ሰላም ፣... Read more »

‹‹ማሽላ እያረረ ይስቃል›› ሰሞነኛው ቀልድ

ከተለመደው ወጣ ያለ ነገር በማድረግ እውቅናን ለማትረፍ ወይንም ቀልድ ለመፍጠር የሚሞክሩ አንዳንድ ሰዎች በማይቀለድ ነገር ላይ በመቀለድ ፌዝና ቧልት ሲፈጥሩ ይስተዋላል።የሚገርመው ደግሞ ቧልትና ፌዙን ተቀብለው የሚያሰራጩት ናቸው።ወጥ ያለ ጨው እንደማይጣፍጥ ሁሉ ሰዎች... Read more »