በመጀመሪያ ግማሽ ዓመት በሀገራዊ ጉዳዮች የዲያስፖራው ተሳትፎ

 ወርቅነሽ ደምሰው  በሀገር አቀፍ ደረጃ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የዲያስፖራ አባላት የነበራቸው ተሳትፎ እምብዛም እንዳልነበረ መረጃዎች ያሳያሉ ።ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የዲያስፖራው ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ይታወቃል... Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት ወረራና ባለቤት አልባ ህንጻዎች እንዲሁም በኮንዶሚኒየምና የቀበሌ ቤቶች ዙሪያ የተደረገ ማጣራት ውጤት

 I. መግቢያ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከለውጡ በኋላ በአዲስ አመራር መመራት ከጀመረች እነሆ አራት ወራት ተቆጥረዋል ። እነዚህ ወራት በነባሩ አመራር የተጀመሩ የልማት ስራዎች እንዲቀጥሉ የተደረገበት፤ በከተማዋ ህግና ስርዓት እንዲከበር የሚያደርጉ የስራ... Read more »

“ህወሓት ሲፈጠር ጥንታዊነት፣ አባታዊነት እና ታሪካዊነት የማይፈልግ ፓርቲ ነው”አቶ ግርማይ ሀደራ የኢዲዩ ነባር ታጋይ

ጌትነት ተሰፋማርያም  አቶ ግርማይ ሀደራ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ህብረት ወይም ኢዲዩ ፓርቲ ታጋይ ናቸው። በትጥቅ ትግል በኢትዮጵያ እና በሱዳን አካባቢዎች ለበርካታ አመታት ተሳትፈዋል። ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴን ምርጫቸው አድርገው መሳተፍ ከጀመሩ በኋላ በሶስት የህዝብ... Read more »

”የመሠረተ ልማት ሥራዎች ቅንጅት ያለመኖር የአገሪቱን ዕድገት ወደኋላ ጎትቶታል‘ ማህሌት አብዱ – ወይዘሮ ሠዓዳ ከድር የፌዴራል የተቀናጀ መሠረተ ልማት ማስተባበሪያ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር

 ማህሌት አብዱ  ኢትዮጵያ የመንገድ፣ የባቡር፣ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የአየር ትራንስፖርት፣ የሀይል ማመንጫና አገልግሎት እንዲሁም የቴሌኮም መሠረተ ልማቶችን በማከናወን ላይ ትገኛለች።ይሁንና እነዚህ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች በቅንጅት የማይካሄዱ በመሆናቸው ለጥራት መጓደል፣ ለአገልግሎት መጓተትና ለሕዝብና... Read more »

“ጤናማ ኢኮኖሚ እንዲኖረን በስነ ምህዳር ላይ የምንሰራውን ስራ በቅንጅት ፣ በትብብርና በባለቤትነት ስሜት ልናከናውን ይገባል” -አቶ ጌታቸው ግዛው የተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ትገኛለች በዚህም ላለፉት በርካታ ዓመታት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ችግኞችን የተከለች ሲሆን በተለይም ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ ለዘርፉ ልዩ ትኩረት ሰጥታ በማሰራቷ በአለም አቀፍ... Read more »

«አባ ገዳዎች ያስተላለፉትን ውሳኔ ተቀብሎ ህዝቡ ኦነግ ሸኔን ለማፅዳት በየዞኑ ተግባራዊ እያደረገ ነው» – አራርሳ መርዳሳ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል

ክፍለዮሐንስ አንበርብር ኢትዮጵያ በ2012 ዓ.ም ክራሞት ኦነግ ሸኔ የተባለው የጥፋት ቡድን ትልቁ የፀጥታ ችግር ሆኖ የሰነበተ ሲሆን፤ በኦሮሚያ ክልል ለሰው ህይወት መጥፋትና ንብረት ውድመት ዋንኛ ተወናይ በመሆኑ መንግሥት ተጠያቂ አድርጎታል። በአሁኑ ወቅት... Read more »

‹‹የኢትዮጵያ ፖለቲካ ማንም ሰው ዘው ብሎ የሚገባበት፣ የፈለገውን የሚጫወትበትና ህዝብን የሚጎዳበት ነው››- አቶ አቡበከር ያሲን በሰመራ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር

 ክፍለዮሐንስ አንበርብር አቶ አቡበከር ያሲን ይባላሉ። በዓለም አቀፍ ግንኙነት የትምህርት ዘርፍ በማስተርስ መርሐ ግብር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አጠናቀዋል። በአሁኑ ወቅት የሰመራ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ፋካልቲ... Read more »

የሞክሼዎቹ ጋዜጠኞች የግንባር ቆይታ

አስቴር ኤልያስ  ጽንፈኛው የሕወሓት ቡድን ከዛሬ ሁለት ወር ገደማ በፊት በአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ማድረሱ ይታወቃል ።ጥቃቱን ተከትሎም መንግስት ወደህግ ማስከበሩ ዘመቻ ገብቶ በአጭር ጊዜ ውስጥም በድል አጠናቆ ፊቱን ወደልማቱ መለስ... Read more »

«በህይወቴ ከሰራዊቱ የተማርኩት ነገር ቢኖር ከዚህ በኋላ ምንም አይነት ፈተና ቢደርስብኝም ለመቋቋም አቅሙ እንዳለኝ ነው”-ጋዜጠኛ ጌትነት ተስፋማርያም

አዲስ ዘመን፡– ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም የህወሓት ጽንፈኛ ቡድን በአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ማድረሱን ስትሰማ እንደ አንድ ዜጋ ምን አይነት ስሜት ተሰማህ? ጌትነት፡– መንግስት የአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የህወሓት ጽንፈኛው... Read more »

«አሁን ያለን ብቸኛ መፍትሔ የኢትዮጵያን ሕዝብ አብሮነት መመለስ ነው» – ዶክተር ኢንጅነር ጥላሁን ኤርዱኖ

ማህሌት አብዱል የተወለዱትና ያደጉት በቀድሞው አጠራር በከንባታና ሃድያ አውራጃ እንደጋኝ ክፍለህዝብ በሚባል አካባቢ ነው። ይህ አካባቢ ከጉራጌ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው። ፊደል የቆጠሩት በዚያው አካባቢ በሚገኝ የቄስ ትምህርት ቤት ሲሆን መራቢቾ... Read more »