“የመተከል ዞን ችግር ለረጅም ጊዜ ሲዘራ የነበረ ያልተገባ ትርክት እና ሴራ ውጤት ነው”አቶ ተስፋዬ ቤልጂጌ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል ማስተባበሪያ ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር

ወርቁ ማሩ  አገራችን ካለፉት ሶስት ዓመታት ወዲህ በለውጥ ሂደት ውስጥ ትገኛለች። ይህ ለውጥ በአንድ በኩል በህብረተሰቡ ውስጥም ሆነ በመላው ዓለም በርካታ ተስፋዎችን ያጫረ ሲሆን፤ በአንጻሩ ደግሞ በርካታ ተግዳሮቶችንም እያስተናገደ ያለ ነው። በተለይ... Read more »

”በጠላቶቻችን የጥፋት ድግስ ልክ ህዝቡ ተባባሪ ቢሆን ይቅር ኢትዮጵያ ምስራቅ አፍሪካም አትተርፍም‘ ሙዓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት

ዋቅሹም ፍቃዱ  ኢትዮጵያ ጠንካራ አገር ሆኖ አንድነቷን ጠብቃ እንዳትቀጥል የውስጥም ሆነ የውጭ ጠላቶቿ ያልፈነቀሉት ድንጋይ የለም። በተለይ በሃይማኖትና በብሔር አገሪቷን ለማተራመስና ብሎም ለማፍረስ ብዙ ርቀት ሄደው ነበር ። ከ80 ወይም ከዚያ ዓመት... Read more »

“ህወሓቶች የዘመናት ድርጊታቸው ለዚህ አሁን ላሉበት ውርደት፣ ሞትና መደበቅ ዳርጓቸዋል”-አቶ ግደይ ዘርዓጽዮን የህወሓት መስራች

እፀገነት አክሊሉ  ህወሓትን ከመሰረቱ ጥቂት ሰዎች መካከል አንዱ ናቸው፤ ለአስር ዓመታት ያህልም ከድርጅቱ ጋር በጫካ የትጥቅ ትግል ሲያደርጉ ቆይተዋል፤ በዚህ የትግል ጉዟቸውም ከፍተኛ አስተዋጽኦ የነበራቸው ከመሆኑም በላይ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር በመሆን አገልግለዋል፤... Read more »

የኢንሱሊን እጥረትና መቆራረጥ መንስኤው ምንድን ነው?

ሶሎሞን በየነ  ኢንሱሊን የስኳር ህመም ላለባቸው ህሙማን (ዓይነት1 ስኳርና ለተወሰኑት ዓይነት 2 ስኳር ህመም) ለማከም ከሚያግዙ መድኃኒቶች መካከል ዋነኛውን ስፍራ የሚይዝ ነው፡፡ የስኳር ህመምን ለመቆጣጠር ደግሞ ይህንን መድኃኒት ታካሚዎች በተገቢው መንገድ መውሰድ... Read more »

“ሁሉን እኩል የሚያይ ህገ መንግሥትና ሁሉንም የምትመስል ኢትዮጵያ ቢኖረን የብሔርተኝነት አባዜ ያከትማል” -አቶ ሌንጮ ለታ የቀድሞ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር

 ዋቅሹም ፍቃዱ  የአገራችን የፌዴራል ሥርዓት በአንድም ይሁን በሌላ ለብዙ ትችት የተዳረገ ነው ። በአንዳንዶች ዘንድ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ያደበዘዘ፣ አንድነትና አብሮነትን በእጅጉ ያቀጨጨ፣ከፋፋይ እና ለጽንፈኛ ብሔርተኞች ማቆጥቆጥ ጉልህ ድርሻ የተጫወተ አልፎ ተርፎም በየቦታው... Read more »

“በጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ የተሰራው ደባ የአንድ ሚሊየን ዜጎችን ተስፋ ያጨለመ ነው” -ዶክተር ቱሉ ቶላ በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ የከተማ ልማት መምህር እና የኮንዶሚኒየም ጥናት ቡድን አስተባባሪ

ወርቁ ማሩ  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የቆየውን ህገወጥነት መልክ ለማስያዝ የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል። ከነዚህም መካከል በተለይ በመሬት ወረራና ባለቤት አልባ ህንጻዎች እንዲሁም በኮንደሚኒየምና የቀበሌ ቤቶች ዙርያ በቅርቡ ያደረገው የማጣራት ስራ... Read more »

«የሀገራችን ኢኮኖሚ ካደገ ፖለቲካችን እና ማህበራዊ ሕይወታችን የተረጋጋ ይሆናል» አቶ በላይነህ ክንዴ የበላይነህ ክንዴ ኮርፖሬት ዋና ሥራ አስኪያጅ

 ክፍለዮሐንስ አንበርብር አቶ በላይነህ ክንዴ ወደ ንግዱ ዓለም የገቡበት አጋጣሚ የሕይወትን አስቸጋሪ ገጽታ ለመሻገርና እና ከአልረታም ባይነት የመነጨ የሥራና ሀገር ወዳድነት ስሜት የመነጨ ነው።12ተኛ ክፍል ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ በ1980 ዓ.ም ወደ ሁርሶ ጦር... Read more »

‹ከጥቂት የፖለቲካ ፓርቲዎች ሙገሳ ካገኘንባቸው ነገሮች አንዱ የሚዲያ የሠዓት ድልድል ጉዳይ ነው››ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኮሙኒኬሽን አማካሪ

አስቴር ኤልያስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛው አገራዊ ምርጫ ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ አጋማሽ ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚካሄድ ይታወቃል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ ምርጫ ቦርድ የተለያዩ ዝግጅቶች እያደረገ ነው። ምርጫው በሀገሪቱ የምርጫ ታሪክ... Read more »

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ፖሊሲ ሲሻሻል የሚያካትታቸው ጉዳዮች

ወርቅነሽ ደምሰው  የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ በቅርቡ የዲያስፖራ ፖሊስና ስትራቴጂ ለመከለስ የሚያስችል ጥናት ለማድረግ ከአራት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የስምምነት መግባቢያ ሰነድ መፈራረሙ የሚታወስ ነው። በዚህ መድረክ የፖሊሲውን ግምገማና ትንተና አስመልክቶ ኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ የዲያስፖራ... Read more »

“አገራዊ እሴት፣ አገራዊ ጀግና እና አገራዊ ታሪክ ሳይኖር አገር ወዳድ ትውልድ ሊኖር አይችልም”- ዶክተር አልማው ክፍሌ የታሪክና የህግ መምህር

ጽጌረዳ ጫንያለው  ለአገራችን ወቅታዊ ችግሮች መንስኤዎቹ የተሳሳቱ ትርክቶች፣ የታሪክ ንግርታችንና የህግ አፈጻጸም ሁኔታዎች እንደሆኑ ብዙዎች ይስማማሉ። የህገመንግሥት ጉዳይም እንዲሁ ችግር መሆኑ ይጠቀሳል። በእነዚህ ጉዳይ ላይ ለዓመታት ሲሠሩ የቆዩና በሙያው ልምድ ያላቸውን በኮተቤ... Read more »