“በመጪው ጊዜ ስጋት ሳይሆን ኢትዮጵያ የምትበለጽግበት ተስፋ ነው የሚታየኝ” -አቶ መስጠፌ ሙሀመድ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

ጌትነት ምህረቴ  ከለውጡ በፊት በአገሪቱ ውስጥ ነውጥና ግጭት እንዲሁም መፈናቀል ሲነሳ የሱማሌ ክልል ስማቸው በተደጋጋሚ ከሚነሳ ክልሎች ውስጥ አንዱ እንደነበር አይዘነጋም። ይሁን እንጂ ለውጡን ተከትሎ በክልሉ በተደረገው የአመራር ለውጥ በክልሉ ከፍተኛ ለውጥ... Read more »

‹‹ቡታጅራ ላይ ካምፓስ እንደሚገነባለት ቃል ቢገባለትም እስካሁን ተፈጸሚ አልሆነም›› -ዶክተር ፋሪስ ደሊል የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት

  ማህሌት አብዱል የተወለዱት አዲስ አበባ ከተማ ቢሆንም እድገታቸው በጉራጌ ዞን እነሞርና ኤነር ወረዳ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታውን የተማሩት በዚሁ ወረዳ በሚገኙ ሁለት ትምህርት ቤቶች ሲሆን እስከ ስድስተኛ ክፍል የተማሩበት ትምህርት ቤት... Read more »

“ከትላንት ተምረን ነጋችንን ለማሳመር መደራጀት፣ መደማመጥና መሥራት አለብን” – ሙሉ ብርሃን ሀይለ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የሰሜን ምዕራብ ዞን የሽሬ እንዳስላሴ ምክትል አስተዳዳሪ

እፀገነት አክሊሉ  የጁንታውን ሴራ ተከትሎ በተፈጠረው የሕግ ማስከበር ዘመቻ በትግራይ ከልል በርካታ ጉዳቶች ደርሰዋል። ህብረተሰቡም ለከፍተኛ ችግርን እንግልት መዳረጉም እየተገለጸ ሲሆን ከዚህ ጉዳቱ ያገግም ዘንድም በመንግሥትና በሕዝቡ እንዲሁም በሌሎች አካላት ከፍተኛ የሆነ... Read more »

‹‹የዓድዋ ድል ኢትዮጵያውያን ከሌሎች የአፍሪካ አገራት በተሻለ በራስ መተማመን እንዲኖራቸው አድርጓቸዋል››- ዶክተር ከተቦ አብዮ የታሪክ መምህርና ተመራማሪ

እፀገነት አክሊሉ ዓድዋ የኢትዮጵያ፣ የአፍሪካ፣ የጥቁር ህዝብ ታሪክ ነው። የካቲት 23/1988 አ.ም ሀገር ወራሪው ጦር በምሥራቅ አፍሪካ አከርካሪው የተመታበት ዕለት። የአለም ድሃ ሀገሮችን የናቀና ጦር መሣሪያውን የተማመነ ኃይል በጋሻ ጎራዴ የተንበረከከበት፣ የነፃነት... Read more »

የዓድዋ ድል እና ዲያስፖራው

እስማኤል አረቦ ከ125 ዓመት በፊት እንዲህ ሆነ፡፡ምኒልክም ሕዝቡን ለጦርነት ክተት አሉ። ታሪካዊው የአፄ ምኒልክ የክተት አዋጅ ነጋሪት እየተጎሰመ ተላለፈ። በጊዜው እንዲህ ተደምጧል፡፡ “እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ አገር አስፍቶ አኖረኝ፤ እኔም እስካሁን... Read more »

‹‹ወታደራዊ ካውንስሉ ሁከትና ብጥብጥ ፈጥሮ ሥልጣኑን ማራዘም ስለሚፈልግ ነው ድንበራችንን የወረረው›› – አምባሣደር ሽፈራው ጃርሶ

 እሥማኤል አረቦ የተወለዱት አርሲ ነው። የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አሰላ ከተከታተሉ በኋላ ወደ ሃዋሳ ዩኒቨርስቲ በማቅናት በአግሪካልቸራል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ወደ እንግሊዝ ሀገር በመሄድም በውሃና መስኖ ዘርፍ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሠርተው... Read more »

“ምርጫዎች በመጡ ቁጥር በተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ ጦርነት ይታወጅ ነበር”ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

ምህረት ሞገስ አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ በሰላማዊ ትግል ከሚጠቀሱ ዜጎች መካከል አንዱ ናቸው። ትግላቸውን ሲያካሂዱ የእርሳቸው ትልቅ ተስፋ ገድሎ እና ንብረት አውድሞ በጦርነት አሸንፎ መንግሥት መሆን አይደለም። እርሳቸው ማዕከል አድርገው... Read more »

“በመገጭ-ሰራባ-ርብ እና ጉማራ የመስኖ ፕሮጀክቶች 80ሺ ሄክታር መሬት ይለማል”አቶ ባዩህ አቡሃይ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ

ክፍለዮሐንስ አንበርብር የጎንደር ከተማ ከ750ሺ በላይ ህዝብ የሚኖርባት ጥንታዊት ከተማ ናት። የቆዳ ስፋትዋ 23ሺ ሄክታር ሲሆን በስድስት ክፍላተ ከተሞችና 11 የገጠር ቀበሌዎች የተከፈለች ናት። ከዚህም በተጨማሪ አንድ የሳተላይት ከተማ/ከትላልቅ ከተሞች ጋር ተጠግተው... Read more »

ዲያስፖራውና ሀገርን የመታደግ ዘመቻው

 እስማኤል አረቦ በውጭ ሀገራት የሚኖር ኢትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር ከሶስት ሺህ እንደሚዘል ይነገራል:: ይህ የህብረተሰብ ክፍል የተሻለ ኑሮ ፍለጋ፤ በፖለቲካ ተጽእኖ፤ ለትምህርት ወዘተ ሀገሩን ለቆ የወጣና ኑሮውንም በአውሮፓና አሜሪካ የመሰረተ ነው:: የኢትዮጵያ... Read more »

«ህወሓቶች ከበታችም ይሁኑ ከላይ ተጽዕኖ እያሳደሩ ፍላጎታቸውን ሲያስፈጽሙ ቆይተዋል»ዶክተር በከር ሻሌ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂክ ጥናት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር

ጌትነት ተስፋማርያም ዶክተር በከር ሻሌ በምዕራብ አርሲ ዶዶላ ወረዳ ቡራጫሌ የተሰኘ የገጠር መንደር ውስጥ ከአርሶአደር ቤተሰብ ነው የተወለዱት። እስከ ስድስተኛ ክፍል ድረስ በአደጉበት አካባቢ ከተማሩ በኋላ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዶዶላ ከተማ ተከታትለዋል።... Read more »