በአብርሃም ተወልደ እንደመነሻ ኢትዮጵያ- ባለፉት ሁለት አስር ዓመታት የኢፌዴሪ ህገመንግስትን ጨምሮ የተጻፉ ወርቃማ ህጎች ቢኖሯትም፣ በመሬት ላይ ያለው እውነታ ግን ሕጎቿ የተጣሱባት ፣ ዳኝነት እና ፍትህ የተጓደሉባት፣ ሰብአዊ መብቶች እና የዜጎች መሰረታዊ... Read more »
ኃይለማርያም ወንድሙ የኢትዮጵያ ወንዞች ከአገር ውስጥ ወደ ጎረቤት አገሮች የሚፈሱ ናቸው፤ ከጎረቤት አገሮች ወደ አገራችን የሚፈስ ወንዝ የለም፤ ጥቁር አባይ በአገራችን የሚገኙ 19 ገባር ወንዞችን ውኃ በማጠራቀም ወደ ሱዳን ካርቱም ካለው ነጭ... Read more »
አንተነህ ቸሬ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ) ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ‹‹ግንባሩ ለኢትዮጵያ አንድነት የሚበጅ ቡድን አይደለም›› ያሉ ብዙ ወገኖች ተቃውሟቸውን ሲገልፁና ትግል ሲያካሂዱ ቆይተዋል። ቡድኑ ያሳካቸው በጎ ነገሮች እንደተጠበቁ ሆነው... Read more »
ጽጌረዳ ጫንያለው በአገራችን የመጣው የለውጥ ሂደት እነሆ ሦስት ዓመት ሞላው።በነዚህ ሦስት ዓመታት ታዲያ አገርን ከውድቀት የታደጉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል።ለአብነትም በኢኮኖሚው ረገድ የተሰራው ሥራ ተጨባጭ ለውጥ የታየበት ነው።በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውንም በአገራቸው ጉዳይ... Read more »
እፀገነት አክሊሉ ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ በፖለቲካው ውስጥ የነቃ ተሳትፎ ሲያደርጉ ቆይተዋል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም የመግባት አጋጣሚን አግኝተውም መንግሥትን ቢያሻሽል ያሉትን ለህዝብ ይበጅ የመሰላቸውን ሃሳብ ሲሰጡ ቆይተዋል። ሰላማዊ የፖለቲካ ትግልን እንደ አማራጭ... Read more »
ማህሌት አብዱል በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ብዙ ዋጋ ከከፈሉ ሰዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት ስማቸው ይጠቀሳል። በተለይም ባለፉት 27 ዓመታት ህወሓት መራሹ ስርዓት በህዝቦች ላይ የሚፈፅመውን ግፍና በደል በይፋ በመቃወም፣ የቀረበላቸውን መደለያ አሻፈረኝ በማለትና... Read more »
እፀገነት አክሊሉ የዛሬ 10 ዓመት የህዳሴው ግድብ የመሰረት ድንጋይ ሲቀመጥ አገር ከዳር እስከ ዳር ነበር በደስታ የዘለለው፤ ምክንያቱ ደግሞ ለዘመናት አይደፈርም ተብሎ የኖረውን ይህንን ስራ ማስጀመር መቻል ከስኬትም በላይ ስኬት ስለነበር ነው።... Read more »
ወርቅነሽ ደምሰው በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሀገራቸውን መፃኢ ተስፋ እየናፈቁና በቅርብ ርቀት እየተከታተሉ ቆይተዋል ።ለዚህ ማሳያው የተለያየ ቢሆንም በተለያየ መልኩ በአገሪቱ ባሉ እንቅስቃሴዎች ላይ የሚያደርጉት ተሳትፎ ተጠቃሽ ነው ።ምንም እንኳ... Read more »
ክፍል ሦስት ጤና ይስጥልን ውድ የአዲስ ዘመን ቤተሰቦች? የኢፌዴሪ 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ ባለፈው ረቡዕ ማካሄዱ ይታወሳል:: በወቅቱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ... Read more »
ክፍል ሁለት ጤና ይስጥልን ውድ የአዲስ ዘመን ቤተሰቦች፤ የኢፌዴሪ 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ ከትላንት በስቲያ ማካሄዱ ይታወሳል። በወቅቱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ... Read more »