ሦስቱ የፈተና እና ድል ዓመታት

በአብርሃም ተወልደ እንደመነሻ ኢትዮጵያ- ባለፉት ሁለት አስር ዓመታት የኢፌዴሪ ህገመንግስትን ጨምሮ የተጻፉ ወርቃማ ህጎች ቢኖሯትም፣ በመሬት ላይ ያለው እውነታ ግን ሕጎቿ የተጣሱባት ፣ ዳኝነት እና ፍትህ የተጓደሉባት፣ ሰብአዊ መብቶች እና የዜጎች መሰረታዊ... Read more »

እየፈሩም እያፈሩም የሚያስፈራሩንን አንፈራም

ኃይለማርያም ወንድሙ የኢትዮጵያ ወንዞች ከአገር ውስጥ ወደ ጎረቤት አገሮች የሚፈሱ ናቸው፤ ከጎረቤት አገሮች ወደ አገራችን የሚፈስ ወንዝ የለም፤ ጥቁር አባይ በአገራችን የሚገኙ 19 ገባር ወንዞችን ውኃ በማጠራቀም ወደ ሱዳን ካርቱም ካለው ነጭ... Read more »

የለውጡ ዋዜማና ማግሥት በታጋዮቹ አንደበት

አንተነህ ቸሬ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢ.ሕ.አ.ዴ.ግ) ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ‹‹ግንባሩ ለኢትዮጵያ አንድነት የሚበጅ ቡድን አይደለም›› ያሉ ብዙ ወገኖች ተቃውሟቸውን ሲገልፁና ትግል ሲያካሂዱ ቆይተዋል። ቡድኑ ያሳካቸው በጎ ነገሮች እንደተጠበቁ ሆነው... Read more »

‹‹ በአገራችን ደህንነት ላይ ጥላ የሚያጠሉ ነገሮችን መቃወምና ስለ አገር መቆምን ልምዳችን ማድረግ ይገባናል ›› ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ኢትዮጵያ ዲያስፖራዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

ጽጌረዳ ጫንያለው  በአገራችን የመጣው የለውጥ ሂደት እነሆ ሦስት ዓመት ሞላው።በነዚህ ሦስት ዓመታት ታዲያ አገርን ከውድቀት የታደጉ በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል።ለአብነትም በኢኮኖሚው ረገድ የተሰራው ሥራ ተጨባጭ ለውጥ የታየበት ነው።በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውንም በአገራቸው ጉዳይ... Read more »

«የእናት ሆድ ዥንጉርጉር እንደሚባለው አንዱ ሰላም ወዳድ ሌላው አደፍራሽ ሆኗል» -ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር እና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ

 እፀገነት አክሊሉ ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ በፖለቲካው ውስጥ የነቃ ተሳትፎ ሲያደርጉ ቆይተዋል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም የመግባት አጋጣሚን አግኝተውም መንግሥትን ቢያሻሽል ያሉትን ለህዝብ ይበጅ የመሰላቸውን ሃሳብ ሲሰጡ ቆይተዋል። ሰላማዊ የፖለቲካ ትግልን እንደ አማራጭ... Read more »

«በጎና ቀና ህልም ይዞ የመጣው ለውጥ ስር በሰደደ ክፉ የከፋፍለህ ግዛው ሴራ ምክንያት የታሰበውን ያህል ስኬታማ ሊሆን አልቻለም» – አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የኢሳት ዋና ስራ አስኪያጅ

ማህሌት አብዱል በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ብዙ ዋጋ ከከፈሉ ሰዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት ስማቸው ይጠቀሳል። በተለይም ባለፉት 27 ዓመታት ህወሓት መራሹ ስርዓት በህዝቦች ላይ የሚፈፅመውን ግፍና በደል በይፋ በመቃወም፣ የቀረበላቸውን መደለያ አሻፈረኝ በማለትና... Read more »

«ከለውጡ ወዲህ የግድቡ ግንባታ በእውቀት፣ በተዓማኒነት፣ በተቆርቋሪነትና በአፈጻጸም ትልቅ ስኬት የታየበት ነው» ዶክተር አረጋዊ በርሄየህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር

እፀገነት አክሊሉ የዛሬ 10 ዓመት የህዳሴው ግድብ የመሰረት ድንጋይ ሲቀመጥ አገር ከዳር እስከ ዳር ነበር በደስታ የዘለለው፤ ምክንያቱ ደግሞ ለዘመናት አይደፈርም ተብሎ የኖረውን ይህንን ስራ ማስጀመር መቻል ከስኬትም በላይ ስኬት ስለነበር ነው።... Read more »

የዲያስፖራው ተሳትፎ በህዳሴ ግድብ

ወርቅነሽ ደምሰው በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሀገራቸውን መፃኢ ተስፋ እየናፈቁና በቅርብ ርቀት እየተከታተሉ ቆይተዋል ።ለዚህ ማሳያው የተለያየ ቢሆንም በተለያየ መልኩ በአገሪቱ ባሉ እንቅስቃሴዎች ላይ የሚያደርጉት ተሳትፎ ተጠቃሽ ነው ።ምንም እንኳ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ

ክፍል ሦስት  ጤና ይስጥልን ውድ የአዲስ ዘመን ቤተሰቦች? የኢፌዴሪ 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ ባለፈው ረቡዕ ማካሄዱ ይታወሳል:: በወቅቱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽ

ክፍል ሁለት ጤና ይስጥልን ውድ የአዲስ ዘመን ቤተሰቦች፤ የኢፌዴሪ 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባዔ ከትላንት በስቲያ ማካሄዱ ይታወሳል። በወቅቱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ... Read more »