የሻማው ብርሃን …

የገበሬ ልጅ ነች። ወሎ መርሳ አባ ጌትዬ ፣ ከአንድ የገጠር መንደር ተወልዳ አድጋለች። ልጅነቷ እንደ እኩዮቿ ነው። በሜዳ በመስኩ ከብትና ፍየል ትጠብቅ ነበር። ከጓሮው እሸት ከማጀቱ ትኩስ ወተት አላጣችም። ወላጆቿ ፍቅር አልነፈጓትም።... Read more »

የአባት ልብ – ስለ ልጅ…

አንድ- ለእናቱ ና ለአባቱ ለቤቱ የመጀመሪያም የመጨረሻም ልጅ ነው። እናት አባቱ እሱን ካገኙ በኋላ ሌላ ልጅ አልወለዱም። ይህ እውነት ለአንድዬው ቅምጥል ለማ ለጌቦ የተለየ ዓለም ፈጠረ። ወላጆቹ ጠዋት ማታ በስስት እያዩ አሳደጉት።... Read more »

ያልፈዘዘው የሕይወት ንቅሳት

ማንም በዓይነ ህሊናው ዓመታትን ወደኋላ ቢቃኝ በዘመኑ የነበራቸውን ድንቅ ውበት መገመት ይቻለዋል።ዛሬም ከዕድሜ ማምሻቸው ቆመው ይህ አይፈዜ ውበት ከእሳቸው ጋር ነው። ከዚህ ማንነት ጀርባ ደግሞ መልካም አንደበትና በግልጽ የሚስተዋል ብርታት መገለጫቸው ሆኗል።... Read more »

 የደግነት ጥግ- የመልካምነት ዋጋ

እንደ መነሻ … ወይዘሮዋ የትናንት ሕይወታቸውን አይረሱም። ሁሌም ልጅነታቸውን ያስባሉ፣ አስተዳደጋቸውን ያስታውሳሉ። ውልደት ዕድገታቸው ሐረር ላይ ነው። ቤተሰቦቻቸው ሀብታም አልነበሩም። ድህነትን ማጣት ማግኘትን አሳምረው ያውቁታል ። ያኔ ገና ልጅ ሳሉ በብዙ ውጣውረዶች... Read more »

ከጎንደር – ሸገር ከዱባይ – እስከ ኢተያ

ልጅነትን በትዝታ… ገጠር ተወልዳ አድጋለች። ጎንደር አካባቢ ከምትገኝ አንዲት አነስተኛ ቀበሌ። ቤተሰቦቿ መልካም ምግባር አላቸው። ልጆች በሥርዓት እንዲያድጉ፣ በበጎ እንዲቀረጹ ይሻሉ። ይህ መሻታቸው ሀብታም ገዝሙን በጨዋነት እንድትቀረጽ አስችሏታል። ሀብታም ለቤተሰቡ ሁለተኛ ልጅ... Read more »

ትናንትን በዛሬ መስታወት…

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏት፤ መውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራል፡፡ ከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላል፡፡ አግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል፡ ፡ ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ በጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች... Read more »

ለመኖር- ከጅቦች ትንቅንቅ

ሌሊቱን ሙሉ ዕንቅልፍ ይሉት በዓይኑ አይዞርም። ቀኑን በሥራ ሲባትል የሚውል አካሉ እረፍት የለውም፡፡ እሱ ለአፍታ ዕንቅልፍ ካሸለበው የሚሆነውን ያውቃል። ቤቱን የሚገፋ፣ ማንነቱን የሚፈትን ጠላት ከጎኑ ነው፡፡ ድንገት ከተኛ ያደባው አውሬ ይነቃል፣ መድከሙን... Read more »

ሕይወትን በዜማ

የልጅነት አቀበቶች… የተወለዱት አዲስ አበባ፣ መሀል ሰንጋተራ ነው፡፡ እናታቸውን እንጂ ወላጅ አባታቸውን በአካል አያውቋቸውም፡፡ አባት በሞት የተለዩት ገና ጨቅላ ሳሉ ነበር፡፡ እናት ከባላቸው ሞት በኋላ ልጃቸውን ለማሳደግ ጎንበስ ቀና ማለት ያዙ፡፡ የእናትነት... Read more »

መልካም ዓይኖች – ትናንትን ላለፉ፣ ነገን ለሚያሻግሩ እጆች

1996 ዓም፡፡ ተመሳሳይ ስሜትና ፍላጎት፤ አንድ አይነት ዓላማና ግብ ያላቸው ወገኖች ስለ አንድ ወሳኝ ጉዳይ በአንድ ሆነው ሊመክሩ ተገናኙ፡፡ እነሱን መሰል ወገኖች መስራት እየቻሉ የሰው እጅ እያዩ ነው፡ ዕውቀት ችሎታው እያላቸው ዕድል፣... Read more »

 ዛሬን በተስፋ – ነገን በስጋት

በአካባቢው ያለገደብ የሚጮኸው ድምጽ አዲስ ለሆነ ጆሮ ይፈትናል:: ማሽኖች ያለአፍታ ይዘወራሉ፣ አፈር ዝቀው የሚወጡ ፣ጉድጓዱ ጠልቀው የሚምሱ መኪኖች ለአፍታ ሥራ አይፈቱም:: አቧራው ፣ሲሚንቶው፣ አሸዋና ድንጋዩ ከጠንካራ እጆች ገብተዋል:: ሁሉም በየፈርጁ ከተግባር ውሎ... Read more »