ጠበልተኞቹ

በደብሩ መዳንን ናፍቀው፣ፈውስን ፈልገው የሚመላለሱ ብዙ ናቸው። በዚህች ቤተክርስቲያን አረፋፍዶ የሚያመሸው፣ ሰንብቶ የሚሄደው ጥቂት አይደለም። ውሎ አዳራቸውን ከደጃፏ ያደረጉ ምዕመናን በጠበሏ ተፈውሰው ለመዳን መክረሚያቸውን በስፍራው ካደረጉ ቆይተዋል። ወራትን በተሻገረ ቆይታቸው የነገውን መልካምነት... Read more »

ስንቅ አልባው

ቅድመ -ታሪክ በፖሊሶች የምርመራ ክፍል ድንገት በር አንኳኩተው የገቡት ባለጉዳይ የሆነውን ሁሉ መናገር ጀምረዋል። አረፍ ብለው ሀሳባቸውን እንዲያስረዱ ወንበሩን ያሳያቸው መርማሪ በትዕግስት እያዳመጣቸው ነው።ሰውዬው በእጅጉ ስለመናደዳቸው ገጽታቸው ይመሰክ ራል። በአንገታቸው ቁልቁል የሚንቆረቆውን... Read more »

ኮሽታው…

 ቅድመ -ታሪክ አዲስ አበባ ቢወለዱም ዕድሜያቸው በወጉ ሳይጠና ወደ ገጠር ሊሄዱ ግድ ሆነ። የዛኔ ስልጤ አካባቢ የሚኖሩት ዘመዶቻቸው አቅም ደህና የሚባል ነበር። ይህ መሆኑ ደግሞ ለሕፃኑ አስተዳደግ የሚበጀው ገጠር መሆኑን ታምኖበት ወደ... Read more »

ከዘጠኝ ወራት በኋላ…

ለእሷ የገጠሩ ህይወት ሁሌም ቢሆን መልካም ነበር። እሸቱን ከጓሮ፣ ወተቱን ከጓዳ፣ ዳቦውን ከማጀት እንዳሻት ለማግኘት ከልካይ አልነበራትም። ወላጆቿ በግብርና የሚኖሩ አርሶበሌ ናቸው። በረከትን በታደለው ኑሯቸው ልጆች ወልደውና ስመው በሰላም አሳድገዋል። ማንጠግቦሽም ሆነች... Read more »

ያልታመነው ታማኝ

የምዕራብ ጎጃሟ ቡሬ ከተማ በዕድሜ የሚመስሉትን ሁሉ እንደ አካባቢው ባህልና ወግ አሳድጋለች። ከእነዚህ መሀል መማር የሚሹት ለተሻለ ዕውቀት ከመንደራቸው ርቀው ሄደዋል። መሥራትና መለወጥ የሚፈልጉትም እንጀራን ፍለጋ ከቀዬያቸው ወጥተዋል። ይህ እውነት ደግሞ እስከዛሬ... Read more »

የባንኮኒው ደንበኞች

ቅድመ -ታሪክ ልጅነቱን በገፋበት መንደር ትምህርት ቤት ገብቶ ፊደል መቁጠር ችሏል።ከተማን ጠንቅቆ ቢያውቀውም ለእሱ ግን የገጠር ህይወት አዲሱ አይደለም። በትምህርቱ እምብዛም ያለመግፋቱ ህይወቱን የሚመራበት አማራጭን እንዲፈልግ ግድ ብሎታል።ለዚህ ዓላማውም የትውልድ ስፍራውን ሜታ... Read more »

የአጥሩ ስር መዘዝ 

ቅድመ -ታሪክ ቀኑን በተለየ ውሎ ያሳለፉት ባልቴት ምሽት ላይ የደከማቸው ይመስላል። ነገ ታላቁ የሁዳዴ ጾም የሚያዝበት ቀን ነው። ወይዘሮዋም ቀጣዩን የሁለት ወራት የጾም ቆይታ ለመጀመር ከጎረቤቶቻቸው ጋር የወጉን ሲያደርጉ አርፍደዋል። ከአንዱ ቤት... Read more »

ደም የነኩ እጆች

ቅድመ– ታሪክ ተማሪ ናት። ለነገው የትምህርት ውሎዋ እንደወትሮው ማልዳ መነሳት አለባት። ይህን ስታስብ ያደረችው ታዳጊ ጠዋት ከዕንቅልፏ እንደነቃች የእጅ ሰዓቷን ተመለከተች። ወደ ትምህርት ቤት የመሄጃ ጊዜዋ ደርሷል። ቁርሷን ቀማምሳ ቦርሳዋን በጀርባዋ አዝላ... Read more »

የድብቁ ፍቅር መጨረሻ

ዓመታትን በፍቅርና በመተሳሳብ ያሳለፉት ጎረቤታሞች ዛሬም እንደትላንቱ ናቸው።ግርግዳ ለግርግዳ በሚጋሯቸው ቤቶች ህይወትን መምራት ቀጥለዋል።በዚህ የቀበሌ ግቢ ልጆቻቸው በአንድ ገበታ በልተው በእኩል ተጫውተው አድገዋል።በአንድ ትምህርት ቤት ውለው፣ በአንድ ሰፈር ቦርቀዋል።የአብዛኞቹ ህይወት መመሳሰል ደግሞ... Read more »

የባልንጀራሞቹ ባልንጀራ

አዲሱ ዓመት በባተ በሶስተኛው ቀን ማለዳ በሰፈሩ አስደንጋጭ ወሬ ተሰማ።ወሬውን ተከትሎ አብዛኞቹ ተሯሩጠው ከቦታው ደረሱ። ሁኔታውን ያዩ ደግሞ ላልሰሙት ፈጥነው አሰሙ።ዓይናቸው እውነቱን ያረጋገጠ በርካቶች በሆነው ሁሉ አዘኑ።እግራቸው በስፍራው የረገጠ እናቶችም ደረታቸውን ደቅተው... Read more »