“በአንዲት የኮርቻ በቅሎ የጀመርኩት ንግድ ለብዙዎች እንጀራ ምክንያት መሆኑ ያስደስተኛል” አቶ ወልደሔር ይዘንጋው

ተተኪው ትውልድና የዕድሜ ባለፀጐች እየተመካከሩ፣ እየተራረሙ፣ እየተደጋገፉ የሚኖሩ የቅርብ ጎረቤታሞች ሊሆን ይገባል። አረጋውያን በዘመን የካበተ በጥበብ፣ በማስተዋልና በክህሎት የታነፀ ዕውቀታቸውን ለትውልድ ሳያስተላልፉና እንደእነሱ ተምሳሌት የሚሆን ትውልድ ሳይተኩ እንደዋዛ እንዳያልፉ፣ ትውልዱ ቅርስና ተምሳሌት... Read more »

“ከትምህርት ቤት ተመርቄ ከወጣሁባት እለት ጀምሮ በሙያዬ ከእኔ የሚጠበቀውን ሁሉ ለሌሎች ለማድረግ ወደኋላ ብዬ አላውቅም” ዶክተር ሰለሞን ቡሣ የዓይን ህክምና ስፔሻሊስትና የጤና ሚኒስቴር የህይወት ዘመን ተሸላሚ

ዶክተር ሰለሞን ቡሣ በዓይን ህክምና በስፔሻሊስት ደረጃ ሰልጥነው፤ ከ1958 ዓ.ም አንስቶ ለ46 ዓመታት በተለያዩ የሀገሪቱ ተቋማት ሕዝብን አገልግለዋል፡፡ የአለርት ሆስፒታልን ከሶስት ዓመታት በላይ በሜዲካል ዳይሬክተርነት የመሩ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅትም በሆስፒታሉ የአይን ህክምና... Read more »

በውጣ ውረድ የተፈተነ ስኬታማ ሕይወት

በዚያን ወቅት ወቅቱ በኢትዮጵያ ሰማይ ሥር ከፍተኛ የፖለቲካ ሽኩቻ የነበረበት ሲሆን፤ አንዱ ሥርዓት በሌላኛው ሥርዓት ሊተካ ‹‹ጎህ ሲቀድ›› የሚባል ድባብ ላይ ነው። በዚህም በዚያም ውጥንቅጡ የበዛበት ወቅት ነበር። አንዱ ከሀገር ሲሰደድ ሌላኛው... Read more »

 ‹‹እጅ ካልቦዘነ ስሙኒም ባለውለታ ነች››  የከተማ አርሶ አደር አረጋሽ ተመስገን

ግብርና ጤናዋም፣ ኑሮዋም እንደሆነ ታምናለች፡፡ በእርሱ ከህክምና ወጪ ሳይቀር ድናለች፡፡ በጓሮ አትክልትና ፍራፍሬዎቿ ህመሟን አስታግሳለች፡፡ ልጆቿን ካለመመገብ ወደ መመገብ አሻግራለች፡፡ ጤናማ የሚሆኑበትን እድል ፈጥራም ለወግ ማእረግ እንድታበቃቸው ሆናለች፡፡ በግብርና ሥራዋ ሌሎችን ጤናማ... Read more »

የድምፃዊ አያሌው መስፍን ሌላኛው ገጽታ

የዛሬው የሕይወት ገጽ እንግዳችን አንጋፋው ድምፃዊ አርቲስት አያሌው መስፍን ነው። ድምፃዊው የተወለደውም ሆነ ያደገው በቀድሞው አጠራር ወሎ ክፍለ-ሃገር በየጁ አውራጃ ወልዲያ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ጣይቱ ብጡል ትምህርት ቤት እስከ ስድስተኛ... Read more »

‹‹ሰውን ከመርዳትና ከመስጠት የሚገኘውን ደስታ ብዙዎቻችን አናውቀውም›› ኢንጂነር መንሱር መሐመድ ሰይድ

 እንደመግቢያ ሰውየው የቋንቋ ባለፀጋ ናቸው፤ አማርኛ፣ እንግሊዘኛ፣ አረብኛ እና ትግርኛ ቋንቋ አቀላጥፈው ይናገራሉ፤ ይግባባሉ። እንደ አሎሎ ብረት የጠነከሩ ናቸው፤ በ12 ዓመታቸው ብረት እያገላበጡ አድገዋል። ለበርካታ ዓመታት ከቤተሰብ ርቀው በባዕድ አገር ኖረዋልና በዚህ... Read more »

‹‹ሕፃናት ቤት ተቆልፎባቸው ከመዋል መውጣታቸው ለእኔ ትልቅ ስኬት ነው›› -ወይዘሪት ሮማን መስፍን  -የኢትዮጵያ መስማትና ማየት የተሳናቸው ብሔራዊ ማህበር መስራችና ዳይሬክተር

ሰባ ደረጃ ወጣ እንደተባለ የሚገኘው የኢትዮጵያ ማየትና መስማት የተሳናቸው ብሔራዊ ማኅበር መስማትና ማየት የተሳናቸውን ታዳጊዎች ራሳቸውን እንዲችሉ የሚረዳ የሕይወት ክህሎት ሥልጠናን እንዲሁም ለአዋቂዎች የሙያ ሥልጠናን የሚሰጥ ተቋም ነው:: ሹራብና ብሩሽን የመሰሉ መገልገያዎች... Read more »

ጥምን የቆረጠ ተግባር

ሃውለት ሁሴን በአጣዬ ከተማ ሰላማዊ በተሰኘች ሰፈር ትኖራለች። ለዓመታት ሁለትና ሶስት ሰዓታትን በእግሯ ተጉዛ የመጠጥ ውሃ ስትቀዳ ቆይታለች። ውሃውን በጀሪካን ቀድታ በጀርባዋ አዝላ አንዴ ዳገቱን አንዴ ቁልቁለቱን ስትል ደክሟት ከቤት ትደርሳለች። አንዳንዴ... Read more »

መርከበኛና ጋዜጠኛው አለማየሁ ማሞ

አቶ አለማየሁ ማሞ ይባላሉ:: በጋዜጠኝነትና በደራሲነት በርካታ ዓመታትን አሳልፈዋል፤ ዛሬም ኑሯቸው ከኢትዮጵያ ውጭ ቢሆንም በትጋት ፣ ያለመታከት የተለያዩ መጽሀፍትን እየጻፉና እያሳተሙ አንባቢያንን ማስደሰታቸውን ቀጥለዋል:: በሕይወት ጉዟቸው የሰበሰቡትን እውቀት “ለትውልዱ ይድረስ” በሚል ውሳኔ... Read more »

 ‹‹ውትድርና ለእኔ ጉልበቴም ስኬቴም ነው›› አቶ ሀብታሙ አበራ

የሕይወት ስኬት እንደ ሙያ፣ እንደ ሰው ምልከታ፣ እንደ ሁኔታዎች አጋጣሚ የሚለካና የሚታይ ነው። ስኬት ለአንዳንድ ሰዎች በሙያ መደነቅና ዝነኛ ሆኖ መገኘት ሲሆን ፤ ለሌሎች ደግሞ ማወቅና ማማር ብቻ ይሆናል። ስኬትን በገንዘብ መጠን... Read more »