
እርሱ የጥበብ አድባር ነው። ታላላቆቹም ሆኑ የሙያ ተማሪዎቹ በአንድ ቃል ይመሰክሩለታል። ባለ ተሰጦ፣ ባለ እውቀት፣ ሃያሲ፣ ፍቅር ወዳድ፣ ፀብ የሚርቅ ሲሉ። ጥበብን ከዚያ ከፍ ሲልም ኢትዮጵያን የማወደስ ስሜቱን፣ እስትንፋሱን ወደ መጪው ትውልድ... Read more »
«እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ፣ አገር አስፍቶ አኖረኝ። እኔም እስካሁን በእግዚአብሔር ቸርነት ገዛሁ። እንግዲህ ብሞትም ሞት የሁሉም ነውና ስለኔ ሞት አላዝንም። ደግሞም እግዚአብሔር አሳፍሮኝ አያውቅም። እንግዲህም ያሳፍረኛል ብየ አልጠራጠርም። አሁንም አገርን የሚያጠፋ፥... Read more »

ስለሺ ባዬ ይባላል። የአይቲ ባለሙያና በጥበቡ ዓለም በፎቶ ግራፍ ሙያ ላይ ተሰማርቷል። በቅርቡ ‹‹ጣና ውሃ አይደለም›› በሚል ርዕስ ካዛንችስ አካባቢ በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል ውስጥ የፎቶ አውደ ርእይ አዘጋጅቶ ለእይታ ማቅረብ ችሏል።... Read more »
ርዕስ፡- ህልም ብርሀን እድሜ ደራሲ፡- ያዴል (ቤዛ) ትእዛዙ ዘውግ፡- የግጥም መድብል ዋጋ፡- 100 ብር የህትመት ዘመን፡- 2012 ዓ.ም. አሳታሚ፡- ያዴል (ቤዛ) ትዕዛዙ የገፅ ብዛት፡- 115 በህልም ብርሀን እድሜ የግጥም መድብል ላይ የተሰጡ... Read more »

የመልካም ምኞትና የበረከት ቃል ለኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የተቋቋመው ክብሬ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ማህበር አዲስ መጽሐፍ “መጽሐፈ ኢትዮጵያ” በሚል አዘጋጅቷል። ማህበሩ በኢትዮጵያ እና በምስራቅ አፍሪካ ሰላምን ፍቅርን አንድነትን ማጎልበት ዓላማው አድርጎ የተመሰረተ... Read more »
ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ውበቷ በታሪክ ቅርስ በበርካታ ብሔር ብሄረሰቦች መገኛ በቱሪዝም አብቶቿ የምትታወቅ አገር እንደሆነች እሙን ነው። ከእነዚህ መካካል ባህል አንዱ እና ዋነኛው ነው። ባህል ሲባል በመሰረቱ እጅግ ክቡር ነው፤ የአንድ ህብረተሰብ ባህል... Read more »
ዛሬ በኪነጥበቡ ዘርፍ ሀብት የሆኑ ሰዎች የመዘከርን ፋይዳ ለመረዳት እንሞክራለን። ታዲያ ይህን ጉዳይ ስናነሳ በደረቁ ሳይሆን ተዘካሪውን መርጠን በርሱ የህይወት ደርዝ ላይ እየተጓዝን ጭውውታችንን በማድራት ነው አላማችንን ግብ እንዲደርስ የምንጥረው። ለዚህ ምክንያት... Read more »

በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ»!! እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሰን። «ነገር በምሳሌ…» ይሉትን ብሂል ያወረሱን የቀደሙቱ ኢትዮጵያውያን፤ ምሳሌንም በየነገሩ ውስጥ እያካተቱ በጎ ያሉትን ሁሉ ያመላክቱን ነበር። በእነዚህ ስንኞችም ውስጥ የገና በዓሉ ሰውን የፈጠረ... Read more »
ባሳለፍነው ሳምንት በኪነ ጥበብ አምዳችን ላይ ‹‹የኢትዮጵያ ፊልም ከየት ተነስቶ የት ደረሰ›› በሚለው ሀሳብ ዙሪያ ጥቂት ጉዳዮችን አንስተናል። ይህን ጉዳይ አንስተን የተወያየነው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህርና የሲኒማቶግራፊ ባለሙያ የሆኑትን አቶ አበበ ቀፀላን... Read more »
ዛሬ ‹‹የኢትዮጵያ ፊልም ከየት ተነስቶ የት ደረሰ›› በሚለው ሃሳብ ዙሪያ ጥቂት ለማለት ወደናል። ይህን ጉዳይ ስናነሳ ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የሲኒማቶግራፊ ባለሙያ የሆኑትን አበበ ቀፀላን እንግዳችን በማድረግ ነው። በዚህ የሙያ ዘርፍ... Read more »