
አንዳንዶች ያላቸው ክህሎት እና ተሰጥኦ በሌሎች ሰዎች እውቅናን አግኝቶ በዙሪያቸው በርካታ ደጋፊዎችን አግኝተው ስኬታማ ይሆናሉ። ሌሎች ደግሞ ያላቸው ክህሎት ላይ ጥረት አክለው ሕይወታቸውን የተሻለ ለማድረግ ይፍጨረጨራሉ። ህልማቸው እና ጠንክሮ መሥራታቸው ነጋቸውን እንደሚያስውበው... Read more »

ወጣት ረድኤት እጅጉ ትባላለች። ትውልድ እና እድገቷ አዲስ አበባ ነው። ገና ጀማሪ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ናት። የወጣትነት ጊዜዋን ውድነት ቀድማ የተረዳችው ትመስላለች። ተማሪዎች የመሰናዶ የትምህርት ጊዜ ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ሲገቡ... Read more »

ወጣት አስናቀ ጥበቡ ይባላል። በአካባቢው ያለውን ክፍተትን በማጥናት ከጓደኛው ጋር በመሆን በመሠረተው ተቋም ለብዙዎች አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር በስሩ ለሚገኙ ሠራተኞች የሥራ እድል መፍጠር ችሏል። እ.አ.አ 2014 የተመሠረተው (Angles Ethiopian Gift Delivery) ውስጥ... Read more »
‹‹እንደራሴ ማለት በድሮ ጊዜ ወይንም ስልጣኔ የሚባለውን እሳቤ ከመቀበላችን በፊት ሀገሩን ወክሎ በተለያዩ ቦታዎች ላይ የሚዘዋወር ሰው እንደራሴ ይባል ነበር። አሁን ላይ አምባሳደር በመባል በተለያዩ ሀገራት እንደሚሾሙት ማለት ነው።›› በማለት ስያሜውን ያብራራል።... Read more »

አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ አገልግሎት የዓመቱ ምርጥ አየር መንገድ በመሆን ለስምንተኛ ጊዜ ተሸልሟል። በግብፅ ካይሮ በተካሄደው 56ኛው የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አጠቃላይ ስብሰባ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓለም አቀፍ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ወደ ተሐድሶ ሥልጠና ማዕከላት የሚገቡ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች ትጥቃቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። በዚሁ መሠረትም የመጀመሪያ ዙር የመቀሌ... Read more »

አዲስ አበባ፡-ሕዝቡ ወንድማማችነቱን በማጎልበት የጽንፈኛና አሸባሪ ኃይሎችን እኩይ ዓላማ ሊያከሽፍ ይገባል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይሉ አዱኛ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን ትናንት በሰጡት መግለጫ... Read more »

– ብሔራዊ የቡና ፕላትፎርም ይፋ ተደረገ አዲስ አበባ፡- የቡናን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ፣ ጥራቱን ለማስጠበቅና የገበያ ዕድሎችን ለማፈላለግ ያለንን አቅም አስተባብሮ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) ገለጹ።... Read more »

አዲስ አበባ ፡- ከስፖርቱ ጎን ለጎን በመንገድ ደኅንነት ላይ እየሠራ መሆኑን የኢትየጵያ ሞተር ስፖርት አሶሴሽን አስታወቀ። የአሶሴሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ አዲስ ዓለማየሁ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፣ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ያለባት ሀገር በመሆኗ... Read more »

ወጣትነት ሰፊ ጊዜ ፣ በብዙዎች ዘንድ ተፈላጊነት፣ ብርቱ ጉልበት ብዙ ነገር መፍጠር የሚችል የነቃ አዕምሮ ያለበት ጊዜ ነው፡፡ ስኬትንም ሆነ ውጤታማነትን በዚህ አጓጊ የእድሜ ወቅት ላይ ለማግኘት እነዚህን በረከቶች መረዳት ያስፈልጋል ፡፡... Read more »