
የአሜሪካ ሴኔት ውጭ ግንኙነት ኮሚቴን የሚመሩት የሪፐብሊካንና የዲሞክራቲክ መሪዎች በሳኡዲው ጋዜጠኛ ካሾጊ ግድያ ላይ ሁለተኛ ዙር ምርመራ እንዲደረግ በመጠየቅ ደብዳቤ መላካቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሳኡዲው ጋዜጠኛ ካሾጊ በቱርክ የሳኡዲ ቆንስላ ጽህፈት... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ አመራርነት ካመጧቸው እንስቶች መካከል የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መአዛ አሸናፊ አንዷ ናቸው፡፡ ከእርሳቸው ጋር ያደረግነውን ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ መልካም ንባብ፡፡ አዲስ ዘመን፡- ወይዘሮ መአዛ... Read more »

የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ለተለያዩ የሚዲያ አካልት የተቋሙን ባለአንድ ገጽ እቅድ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ቱኑ ጋዜጣዊ መግለጫውን በሰጡበት... Read more »

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሀገሪቱ የሚታየውን ሁሉ አቀፍ የቴርሸሪ ህክምና አገልግሎት ችግር ለማቃለልና በዘርፉ የህክምና ማዕከላትን ለማልማት የሚያስችል የሜዲካል ሃብ ዴቨሎፕመንት ኘሮጀክት ህዳር 13 ቀን 2011 ዓ.ም በይፋ አበሰረ፡፡ በኘሮጀክቱ ማብሠሪያ ሥነስርአት ላይ... Read more »

በመዲናዋ ያለ ልማት ለዲፕሎማቲክ ተቋማት አገልግሎት በሚል ታጥረው የነበሩ 12 ቦታዎች ውላቸው ተቋርጦ አጥራቸው ተነሳ። ቦታዎቹ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ከቀነኒሳ ሆቴል ጀርባ የሚገኙ ሲሆን፥ እያንዳንዳቸው በአማካይ 2 ሺህ ካሬ ሜትር... Read more »

ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የነጻነት እንቅስቃሴ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር ስለሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታና አስፈላጊ ስለሆኑ ሁነኛ መፍትሄዎች ህዳር 12/2011 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና... Read more »

የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ቀናት ባደረገው የክትትል ስራ ያለደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ የነበሩ እና ዓመታዊ ገቢያቸው በሚሊየን የሚቆጠር ብር የሆነ ተቋማትን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫም በተቋማቱ ላይ አስተዳደራዊ... Read more »

(ኢ.ፕ.ድ) ሹመት የተሰጣቸው የስራ ኃላፊዎች አቶ ዮሐንስ ቧያለው እና አቶ አለባቸው የሱፍ ናቸው፡፡ አቶ ዮሐንስ ቧያለው ከሕዳር 7 /2011 ዓ.ም ጀምረው በርዕሰ መስተዳደሩ ጽህፈት ቤት የበይነ መንግስታት ግንኙነት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡... Read more »

እድሳቱ የተጓተተው አዲስ ዙ ፓርክ (የስድስት ኪሎ አንበሳ ጊቢ) በቅርቡ ስራ ሊጀምር ነው የከንቲባ ፅ/ቤት እንዳስታወቀው ሁለት አመታትን የፈጀው የአዲስ ዙ ፓርክ በውስጡ የንግድ ሱቆችን ፥ የመመገቢያ ካፍቴሪያ፣ የመሰብሰቢያ አዳራሽ፣ የአዕዋፍ ዝርያዎችን... Read more »

የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓቢይ አህመድ የአዲሱን ዓመት የከፍተኛ ትምህርት መጀመር አስመልክተው ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች መልዕክት ማስተላለፋቸው ይታወሳል። ይህንን መልዕክት በድጋሚ አቅርበነዋልና ያንብቡት። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ተማሪዎችን እንዲህም ብለዋል፤ • ባልተግባባንባቸው... Read more »