
እንዳለፉት ዓመታት ትኩረት ያልተሰጠው የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ የ2017 የውድድር ዓመት ወደ መገባደጃው እየተቃረበ ይገኛል። በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስቴድየም በመከናወን ላይ የሚገኘው የፕሪሚየርሊግ ፉክክር ካለፈው ሰኞ እስከ ሐሙስ በ24ኛ ሳምንት መርሃግብሩ በየእለቱ ሁለት ጨዋታዎችን አስተናግዷል።... Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ከከተማዋ ትምህርት ቢሮ ጋር በመሆን ሲያካሂድ የቆየው ከተማ አቀፍ የመምህራንእና የተማሪዎች ስፖርታዊ ውድድር ነገ ይጠናቀቃል።በተማሪዎች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግንኙነት ማጠናከር እንዲሁም በተለያዩ ውድድሮች... Read more »

ትልቅ ስም ካላቸው የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው የሮተርዳም ማራቶን ለ44ኛ ጊዜ የፊታችን የረፍት ቀናት ይካሄዳል፡፡ ፈጣን ሰዓት ከሚመዘገብባቸው የማራቶን ውድድሮች አንዱ ሆኖ በሚጠቀሰው በዚህ ውድድር ላይ ዘንድሮም እንዳለፉት ዓመታት ከመላው ዓለም... Read more »

ማለዳ ንጋት ሲበሰር ሎላት በመንደሩ ሎላትን የሚቀድም የለም። ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ አቅንተው በጋርዱላ ዞን በደራሼዎች መንደር ውስጥ ድንገት የተገኘ በዓይኖቹ አግራሞትን በጆሮው ደስታን መሸመቱ አይቀርም። በፊላ ጨዋታ፣ ከፊላው ጥበብ ስር፣ ሎላትና ፊላን... Read more »

ለመጀመሪያ ጊዜ በተከናወነው የግራንድ ስላም ትራክ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስኬታማነት አጠናቀዋል። በተለያዩ ርቀቶች የዓለም ምርጥ አትሌቶች የሚካፈሉበት ይህ ውድድር በጃማይካዋ ከተማ ኪንግስተን ለሦስት ቀናት ያህል ተከናውኗል። አትሌቶች በሁለት ርቀቶች በሚያስመዘግቡት ነጥብ መሠረት... Read more »

ጥንታዊቷ ታሪካዊ የንግድ ከተማ ጅማ ከአስራ አንድ ዓመት በፊት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚያዘጋጀውን አንድ ውድድር የማስተናገድ እድል ነበራት። ከዚያ በኋላ ግን አትሌቲክስ ወዳዱ የጅማ ከተማ ሕዝብ መሰል ውድድሮችን በከተማው የማየትም ሆነ የመሳተፍ... Read more »

ኢትዮጵያ በፋሽን ኢንዱስትሪው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆን የምትችልበት ሰፊ እድል አላት። ይሁን እንጂ በአፍሪካ ደረጃ እንኳን ተወዳዳሪ መሆን አልቻለችም። ለዚህም ሁለት አበይት ምክንያቶች ይጠቀሳሉ። የመጀመሪያው ያለንን ሀገራዊ እምቅ ሀብት አለማወቃችን ነው።... Read more »
ስምን መልዓክ ያውጣው፤ ስሙም “መላኩ አሻግሬ” ሆነ:: መላኩም ወዲያ አሻግሮ ጥበብን አየ:: ገና ብዙዎች ያልተዋወቁትን ቲያትር በአንቀልባው አዝሎ፣ ከአንደኛው የዘመን ጋራ ወደ ሌላኛው አሻገረ:: ታዲያ ከዚህ በላይ የተቀደሰ ማሻገር ምንስ አለ? ዳሩ... Read more »

ከ14 ዓመታት ወዲህ እና ከ7 ዓመታት ወዲህ መጋቢት 24 ቀን በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታሪካዊ ቀን እንዲሆን አድርጎታል:: የመጀመሪያው፤ ከ14 ዓመታት በፊት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመሠረት ድንጋይ የተጣለበት ቀን ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ... Read more »

በአይነቱ ልዩ በሆነውና በተለያዩ ርቀቶች ቻምፒዮኖችን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያፋልመው የግራንድ ስላም ውድድር አርብ ምሽት በጃማይካ ኪንግስተን ተጀምሯል። ኢትዮጵያዊቷ ድንቅ አትሌት እጅጋየሁ ታዬም የቻምፒዮኖቹን ፍልሚያ በረጅም ርቀት ድል ጀምራለች። በሦስት ሺህ ሜትር የተወዳደረችው... Read more »