ከፊል ህይወትን መዘንጋት

ፀሀይ መትቶን፣ በጉንፋንና ሌላ ህመም መነሻነት አሊያም በተለያዩ ምክንያቶች ለራስ ምታት ህመም ልንዳረግ እንችላለን። ታዲያ እንዲህ ሲያመን እረፍት በማድረግ፣ ቡና በመጠጣት፣ መድሃኒት በመውሰድና እንደየልምዳችን መፍትሄ የምንለውን በማድረግ እንድናለን። ከዚህ አልፎ ያልተሻለን ከሆነ... Read more »

«እኛው ደጋሽ፤ እኛው በዪ»

በየምክንያቱና በሰበብ አስባቡ መደገስ የሚወድ ህዝብ ቢፈለግ፤ እኛ ኢትዮጵያዊያን ከፊት ሳንሰለፍ አንቀርም። ኧረ እንዲያውም ድግስ የሚባለው ነገር ከእኛ ጋር የተለየ ቁርኝት ያለው ይመስለኛል። እርግጥ ነው፤ ባጣጣሙት ልክ ደስታን ከሌሎች ጋር መጋራት ባህላችን... Read more »

ለምን ተባለ?

ይህ ረድፍ የአንድ አካባቢ ወይም ቦታ ለምን እንደተባለ የሚገለጽበት ንዑስ ዓምድ ነው። በአገራችን ውስጥ የሚገኙ ቦታዎችን እናስተዋውቃለን። እነዚህ ቦታዎች ለምን እንደተባሉ ከታሪክ ሰነድ አጣቅሰን ምላሽ እንሰጣለን። ማይ ሎሚን  በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት... Read more »

የትግራይ ሰዎች የትኞቹ ናቸው?

ምን ላይ እንደሆነ ዘነጋሁት እንጂ «ከምታየው ሁሉንም ከምትሰማው ግማሹን እመን» የሚል ጥቅስ አንብቤ ነበር። «ማየት ማመን ነው» የሚለውን የወል አባባል ልጨምርበት። የሁለቱም አባባሎች መልዕክት ተመሳሳይ ነው። ከምንሰማው ነገር በምናየው ነገር እንተማመናለን። በተለያየ... Read more »

የእርሷቀን

«ለወረዳ 11 ነዋሪዎች በሙሉ!… በነገው እለት…በወረዳው መሰብሰቢያ አዳራሽ…የሴቶች ቀንን የተመለከተ ስብሰባ ስለተጠራ…የወረዳው ነዋ ሪዎች እንድትገኙ ተብላችኋል…» ጡሩንባ ተነፋ፤ ዜናው ተለፈፈ። ወረዳው በተራ ቁጥር ከፊቱና ከኋላው ካሉ ወረዳዎች ተሽሎ ለመገኘት ነዋሪው ላይ ሥራ... Read more »

‹‹እንጉዳይ›› ሕንጻዎች

እንጉዳይን ከነደም ግባቷ በአይኑ በብረቱ አይቶ የማያውቅ ሰው ሊኖር ይችላል፡፡ ከእነ አካቴው በወጥ ብቻ የሚያውቃትም አይጠፋም፡፡ ይሁን እንጂ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች በአስራ አንድ ቁጥር /በእግሩ ማለቴ ነው/ ለተንሸራሸረ ‹‹እንጉዳይን በቤትዎ ጉልቻ ሥር... Read more »

እህትን አሳዝኖ ደስታ የለም!

የአሁን ዘመን ወጣቶች የተፈጠርነው ለወሬ እስኪመስል ድረስ አይቶ ማለፍ አይሆንልንም። ‹‹የጉንጬን ወሬ ከሚቀማኝ ገንዘቤን ቢቀማኝ ይሻላል›› ያለኝን ወጣት አልረሳውም፡፡ ፍቅራችንም ሆነ ትዳራችን በማነብነብ የተወጠነ በመሆኑ መሰረቱ ሸክምን የሚችል ጥንካሬ የለውም። አስተሳሰባችንን የሰላ... Read more »

በቅኝ ከተገዙት በምን ተሻልን?

ጋዜጠኛ፡- ‹‹የዓድዋ ጦርነት በማንና በማን መካከል የተካሄደ ጦርነት ነው?››  መላሽ፡- ‹‹በግብፅና በሐረር መካከል›› … ጋዜጠኛ፡- ‹‹የውጫሌን ውል ከኢጣሊያ በኩል ሆኖ ሲያስፈፅም የነበረው ማን ነው?››  መላሽ፡- ‹‹ጋዳፊ›› … ጋዜጠኛ፡- ‹‹ስለ ዓድዋ ጦርነት ድል... Read more »

የጡት ወተትን ለህመም ማስታገሻ

አንዳንድ ጊዜ በሕይወት ውስጥ መሰናክሎች ያጋጥማሉ። መሰናክሎቹ ከምጣኔ ሀብት፣ ከፖለቲካ አልያም ከማኅበራዊ ጉዳይ ጋር የተያያዙ ሊሆኑ ይችላሉ። ለእነዚህ ችግሮች መፍትሔ ስናጣ ያልተለመደ አካሄድ መከተል ይመጣል፡፡ በተለይ ጤና ነክ ችግሮች ሲያጋጥሙና መፍትሔ ሲጠፋ... Read more »

”የውድደር ስርአት እየተቀየረ በመጣ ቁጥር ራሳችንን ከአለም ሁኔታ ጋር ማስኬድ አለብን ከአስር ሺ ያላነሰ ሯጭ ባለባት አገር ውስጥ አስር ሜዳሊያም ያንሳል” – አቶ መሠረት መንግስቱ የኢትዮ-ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ አትሌቲክስ አሠልጣኝ

ኢትዮጵያ የሜዳሊያ ረሃብና ጥሙ የማይበርድላቸው አገርን ከፊት ያስቀደሙ፤ የራሳቸውን አሻራ አሳርፈው የአገርን እሴት ያስጠበቁ ብዙ አትሌቶች ነበሯት፡፡ ነገር ግን ይህ አልበገሬነትና አገራዊ ስሜት እየዋዠቀ በመምጣቱ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ የኢትዮጵያ አትሌቶች በዓለም አቀፍ... Read more »