እነ ኒያላና ጓደኞቹ በመወደዳቸው፤ ዋልያና ቤተሰቦቹ አልቀመስ በማለታቸው አኮረፉ አሉ። ሰው የሚወደው ነገር ሲወደድ ደስ ሊለው ነው የሚገባው፤ አይደል? ምን ነካቸው? ሰሞኑን በፀደቀው አዋጅ ምክንያት አኩራፊዎች በዝተዋል ሲሉ ተገረምኩ። የእነ ሀበሻ አድናቂዎች... Read more »
እነ ኒያላና ጓደኞቹ በመወደዳቸው፤ ዋልያና ቤተሰቦቹ አልቀመስ በማለታቸው አኮረፉ አሉ። ሰው የሚወደው ነገር ሲወደድ ደስ ሊለው ነው የሚገባው፤ አይደል? ምን ነካቸው? ሰሞኑን በፀደቀው አዋጅ ምክንያት አኩራፊዎች በዝተዋል ሲሉ ተገረምኩ። የእነ ሀበሻ አድናቂዎች... Read more »

በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ሆቴሎች እንደ የደረጃቸው ለደምበኞቻቸው አገልግሎቶችን ያቀርባሉ።ለአገልግሎቶቻቸውም ደምበኞቻቸውን ያስከፍላሉ።ደምበኞችም በሆቴሎቹ ቆይታቸው ከያዙት አልጋ ጀምሮ እስከተጠቀሟቸው ምግቦችና መጠጦች ድረስ ክፍያ መፈፀም ይጠበቅባቸዋል። ይሁን እንጂ አንዳንዴ ደንበኞች በሆቴሎች ውስጥ ያሻቸውን ተጠቅመው ሲያበቁ... Read more »

በቻይና የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ የወቅቱ መነጋገሪያ ሆኗል።በሽታው በርካታ ወገኖችን ለሞት መዳረጉና ወደተለያዩ ሀገራት በፍጥነት እየተዛመተ መምጣቱ ደግሞ በመላው የአለማችን ህዝቦች ዘንድ ከባድ ስጋት ፈጥሯል።ቫይረሱ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ በግብፅ በአንድ የውጭ ሃገር ዜጋ... Read more »
የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ገባ ተብሎ ሲጨናነቁ የሰማ አንድ ቀልደኛ «ኧረ ተረጋጉ፤ አትጨናነቁ ከኮሮና ቫይረስ ከሚብሱ አክቲቪስቶች ጋር እየኖርን አይደል?…» ብሎ አለ አሉ። አሁን ይሄ ቀልድ ነው ቁምነገር? ርግጥ ነው አክቲቪስቶቻችን እንደኮሮና ቫይረስ... Read more »

እውነተኛ ታሪክ ነው የምነግራችሁ። እግር ጥሎኝ ሳይሆን እግሬ እስኪነቃ ተመላልሼ ያየሁትን። በተመላለስኩበት የህዝብ “ አገልጋይ “ መሥሪያ ቤት የገጠመኝ “እውነትም የህዝብ አገልጋይ” እንድል አነሳስቶኛል። ወሬዬን ልጀምር ። ሰብሰብ ብለን የተቀመጥነው አንደኛ ፎቅ... Read more »

‹‹ዊንጌት መድሃኒዓለም አስኮ… ዊንጌት አዲስ ሰፈር አስኮ …›› በየቀኑ የምሰማውና የምኖርበት ሰፈር ረዳቶች ከአፋቸው የማይነጥሉት ቃል ነው። ሦስት እንቁጣጣሽ በኪራይ ቤት አሳልፌያለሁ፤ ልክ እንደ አብዛኛው የአዲስ አበባ ነዋሪ ሁሉ የራስ ቤት መኖር... Read more »

በሀገራችን በትዳር አለም ብዙ መቆየት ለታላቅ ክብር ያበቃል።25ኛ አመት ፣50ኛ አመት እያሉ በጋብቻ የቆዩባቸውን አመታት የሚያከብሩ ጥቂቶች ቢሆኑም ከእነሱ ግን ብዙ መማር ይቻላል።በአንጻሩ ደግሞ እንደተጋቡ ተፋቱ የሚባሉ ትዳሮችንም እናያለን፤እንሰማለን። ጃፓናዊቷ ሞዴሊስት ካቶ... Read more »
ማንበብ የሚሉት ነገር ትምህርት ቤት እንደገባሁ አሳር መከራ ይሆኖብኝ ነበር፤ የትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ጨዋታውን የመንገድ ላይ ጨዋታውን እያሰብኩ ፈገግ ብልም ክፍል ስገባ ግን ፊቴ ጭፍግግ ይላል ።በአጠቃላይ ክፍል ስገባ ፊቴ የክረምት... Read more »

እኛ ኢትዮጵያውያን ለጊዜ ያለን አመለካከት እና ከልባችን ምት እኩል የሚጓዘው የጊዜ ቀመር ፍሰቱ ለየቅል በመሆኑ ይህው በየዕለቱ “…የሀበሻ ቀጠሮ…” እያልን እንተርታለን። ከተረት ያለፈ መሻሻል ብናሳይም ባናሳይም፤ ለውድ ጊዜ ዋጋ ብንሰጥም ባንሰጥም፤ ጊዜ... Read more »