
በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በተለያዩ ርቀቶች በጅማ ከተማ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ያካሂዳል። ለመጀመሪያ ጊዜ በጅማ ከተማ እሁድ፤ መጋቢት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ለሚካሄደው “የኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ ሩጫ በጅማ” ውድድር ምዝገባ መጀመሩም... Read more »
ከተመሠረተ ጥቂት ዓመታትን ያስቆጠረው የሸገር ከተማ ስፖርት ክለብ በተለያዩ ሀገር አቀፍ ውድድሮች ስኬታማ እየሆነ ይገኛል። ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተለይም በአትሌቲክስ ሀገር አቀፍ ውድድሮች ነባሮቹን ክለቦች እየተፎካከረ የተለያዩ ስኬቶችን ማስመዝገብ የቻለው ሸገር ከተማ... Read more »

ኩሎ ጥበብ ኩሎ ስሜት እሷን ተከትሎ በአረም ባጋም ተንደባሎ ይመለሳል ሚስጥር አዝሎ። ድንበር አልባ ንዝር ምጥቀት በአንድ አፍታ ህቡ ውስጠት ኩለው በምናብ ቢያኳኩሏት ረቂቅ ደቂቅ ሙዚቃ ናት። ያልናት ስንኝ ገሀድ ገልጣ መጠን... Read more »

በቻይና ናንጂንግ ከተማ በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ ቻምፒዮና ከታዩ ድንቅ አጨራረሶች መካከል የወንዶች 3ሺ ሜትር የብዙዎችን ቀልብ የሳበ ነው። በፓሪስ ኦሊምፒክ የ10ሺ ሜትር ብር ሜዳሊያ አሸናፊ ከ5ሺ ሜትር አሸናፊው ባገናኘው ውድድር የመጨረሻ... Read more »

ትምህርት ቤቶች የውጤታማ ስፖርተኞች ምንጭ መሆናቸው ይታመናል። ታዳጊዎች ለስፖርት እንዳላቸው ዝንባሌ በትኩረት ቢሠራባቸው በሂደት ሀገርን ማስጠራት የሚችሉ ስፖርተኞች እንደሚሆኑ የተለያዩ ሀገራት ተሞክሮዎችም ያሳያሉ። ከዚያም ባለፈ ታዳጊዎችን በስፖርት እንዲሳተፉ ማድረግ ጤንነታቸውን እንዲጠብቁ ከማድረግ... Read more »

ወደ ትናንቱ የአዲስ ዘመን መንገድ ስንመለስ ብዙ የኋላ ትውስታዎች ይኖሩናል። ዓለም አቀፍ፣ አሕጉራዊና ሀገራዊ ጉዳዮችን ሁሉ ከማኅደሩ መለስ ብሎ ያስቃኘናል። “አቧራ አዋዜ አይደለም” ያለው አዣንስ፤ “መመሳሰል ይገባዋል” ሲል ከአንደኛው ጠቅላይ ግዛት ሁለቱንም... Read more »

በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ የሚገኘው የዓለም የቤት ውስጥ ቻምፒዮና ትናንት ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ አትሌት በቻምፒዮናው ለሀገሯ ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስመዝግባለች። ጉዳፍ ውድድሩን 3:54.86 በሆነ የቻምፒዮናው ክብረወሰን ቀዳሚ ሆና ስታጠናቅቅ፣ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት ኮከብ ድሪቤ... Read more »

ፋሽን እንደግል ምርጫ እንደመሆኑ፤ ውበትና አንድናቆትም እንደየሰው እይታ ነው። በመሆኑም ፋሽን ወጥ የሆነና ይሄ ነው የሚባል ስምምነትም ሆነ ቅርጽ የለውም። ነገር ግን ሁላችንንም ሊያስማማን የሚችል አንድ ነገር አለ። ማናችንም ብንሆን የትኛውንም ፋሽን... Read more »

ትናንት ሁለተኛ ቀኑን በያዘው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ቻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ባደረጉት የ3ሺህ ሜትር ውድድር በወርቅና ብር ሜዳሊያ ደምቀዋል። በሴቶች 3ሺህ ሜትር አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አስመዝግባለች።... Read more »

አንተ ማነህ? ብለው ይጠይቁታል። እርሱም ሌላ ምላሽ የለውም፤ ሁልጊዜም መልሱ “እኔ የሥነ ጽሑፍ ወዛደር ነኝ” የሚል ነው። ከስሞች ሁሉ መርጦ ይህን ስም ለራሱ ሰየመ። የከፋው ሆድ የባሰው ዕለት ስሜቱን መቋጠሪያ፣ ለእንባው ማጀቢያ፣... Read more »