የዓድዋ ውሎና ድል – እንዴት ታሰበ?

የእጅጋየሁ ሺባባው (ጂጂ) «ዓድዋ» የተሰኘ ሙዚቃ ወደኋላ እየመለሰ ደግሞ ወደፊት እያደረሰ፤ ወዲህ ዛሬንም ቁልጭ አድርጎ ያሳየናል። የሙዚቃው ግጥም እያንዳንዱ ቃል ሕይወት እንዳለው ሆኖ ይናገረናል። ከዚሁ ሙዚቃ ግጥም መካከል፤ «…ሰው ሞቷል ሰው ሊያድን... Read more »

አድዋ የኢትዮጵያዊነት አሻራ!

በሕትመት ጋዜጠኝነት ከ18 ዓመት በላይ ልምድ ያለው ጋዜጠኛ ነው። በአሁኑ ሰዓት ከመደበኛ ሙያው በተጨማሪ ለተለያዩ ድርጅቶች በሚድያና ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ በአማካሪነት በመሥራት ይታወቃል። ከጵሑፉ ጋር በተያያዘ ጰሐፊውን ማግኘት ከፈለጉ የሚከተለውን አድራሻ ይጠቀሙ።... Read more »

«ከሞቱት በላይ፤ ከሚኖሩት በታች ነኝ»ወይዘሮ ግምጃ ሮባ

አራት ኪሎ ከቡና ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ጀርባ ስምንት ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው እማማ ግምጃ ሮባ ቤት ተገኝቻለሁ። እማማ ግምጃ ከተፈጥሮ ጋር ሙግት የገጠሙ አዛውንት በመሆናቸው መምሸትና መንጋቱን አይለዩትም፤ ቢለዩትም ከቁብ አይቆጥሩትም።... Read more »

ጤና ምንድን ነው?

ባለፈው ሳምንት ያስተዋውቅናችሁ መንትዮቹ የዘመን ሀኪሞች ለመግቢያ እንዲሆናችሁ በአጠቃላይ የጤና ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ መስጠትን መርጠዋል። ከሰጡት ማብራሪያም ሆነ በአጠቃላይ የጤና ችግሮቻችሁ ዙሪያ ለምታነሱት ጥያቄዎች ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ምላሽ ለመስጠት ተዘጋጅተዋል። መግቢያቸውን እነሆ!... Read more »

በ690 ብር መነሻ ከ200ሺ ብር በላይ ካፒታል መፍጠር ያስቻለ ትጋት

በአንድ የስራ አጋጣሚ በአማራ ክልል በሚገኘው የላልይበላ ከተማ ተገኝቻለሁ። ከተማዋ ስያሜዋን ያገኘችው በመሰረታትና ፍልፍል አብያተ ክርስትያናቱን ባነፃቸው ቅዱስ ላሊበላ ነው። የቀደመ ስሟ ሮሃ ይባላል። በትክክለኛው አጻጻፍ «ላል ይበላ» ሲሆን ቃሉ በአገውኛ «ማር... Read more »

በአድዋ- የደመቁጥበበኞች

የአድዋ ድል የጥቁር ህዝቦችና የመላው አፍሪካ ኩራት ነው። ከዛሬ አንድ መቶ ሀያሶስት ዓመታት በፊት ፋሺስቱ የኢጣሊያ ጦር ባህር ተሻግሮ፣ ድንበር ጥሶ በመጣ ጊዜ ጀግኖቹ ኢትዮጵያውያን ለወሬ በማይመች መልኩ ውርደትን አከናንበው ሸኝተውታል። ባልዘመነ... Read more »

አንድ ሰው ‹‹እግዚአብሔር የለም›› ማለት ይችላል፤ ‹‹ኢትዮጵያ የለችም›› ማለት ግን አይችልም!

የ ኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በለውጥ ላይ ነው። ለውጡን ለማስቀጠል የሚያስችል አስተሳሰብ መፍጠርን ተቀዳሚ ዓላማው አድርጓል። ይህን ተከትሎም ለሰራተኞቹ አነቃቄ ሃሳቦችን ሊመግብ መጋቤ ሃዲስ እሸቱ አለማየሁን በእንግድነት ጋብዟቸው ነበር። ባለፈው ሳምንት በክፍል አንድ... Read more »

የአባወራው ፍም ካራዎች

ቅድመ ታሪክ ልጅነቱን እንደ ዕድሜ እኩዮቹ አላሳለፈም። ገና የአንድ ዓመት ህጻን ሳለ ወላጅ አባቱን በሞት ተነጥቋል። የዛኔ የቤተሰቡ ህልውና አደጋ ላይ ወደቀ። በቂ ገቢ ያልነበራቸው እናት የሙት ልጆችን በወጉ ለማሳደግ አቅም አነሳቸው።... Read more »

“ የዓድዋው ድላችን ወደ ሌሎች ድርብ ድርብርብ ድሎች መሻገሪያችን፤ የድካም መርቻ ጉልበታችን፤ በዝለት ጊዜም መበርቻችን ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ

በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በሙሉ ለመላው አፍሪካውያንና ለዓለም ነጻነት ወዳድ ሕዝቦች ሁሉ በየዓመቱ የካቲት 23 ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ዝግጅቶች በታላቅ ድምቀት ለምናከብረው ለ123ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል... Read more »

የለገጣፎ-ለገዳዲ ተፈናቃዮች የድረሱልን ጥሪ

ወይዘሮ በላይነሽ ኤልያስን በለገጣፎ- ለገዳዲ ዳሊ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ በተጣለ ድንኳን ውስጥ ናቸው። የሁለት ዓመት ልጃቸውን አቅፈው እንባቸው በጉንጮቻቸው እያፈሰሱ ብሶታቸውን ይናገራሉ። <<የትወደቅሸ፣ ልጆችሽስ በምን ሁኔታ ላይ ናቸው>> ብሎ የጠየቀና  አንድም... Read more »