
የጎልማሶች ትምህርት በኢትዮጵያ የትምህርት ሂደት ውስጥ ረጅም ታሪክ አለው ። ትምህርቱ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ጀምሮ በተለያዩ የአቅርቦት ስልቶች ሲሰጥ እንደነበር መረጃዎች ያሳያሉ። በትምህርት ዘርፉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ ስልት ነበር ፡፡... Read more »

አቶ ሳሕሉ ባዬ የሳይኮሎጂና የሕፃናት እድገት ባለሙያ አቶ ሳሕሉ ባዬ ይባላሉ። የሳይኮሎጂ፣ የሕፃናት እድገት እና የፕሮጄክት ማኔጅመንት ባለሙያ ናቸው። ከ1975 ዓ.ም ጀምሮ በመምህርነት፣ በአማካሪነት፣ በሀገር በቀልና በዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ተቋማት ተጠሪና... Read more »

«አንዲት የመንግሥት ሠራተኛ ሴት ናት፤ አንድን የሃይማኖት አገልጋይ ሊያገባኝ ይፈልገኛል ፤ እግዚአብሄርም ፈቅዷል እያለች ሁልጊዜ በሚሠራበት ቦታ ጠዋት ጠዋት በመሄድ ሳታየው ወደ ሥራዋ አትገባም። ነገር ግን ሰውየው ይሸሻታል። እሷ ግን እሱን ለማየት... Read more »

ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተናገደችው 6ተኛው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ(ኮሜሳ) ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የንግድ ትርኢትና ኮንፍረንስ ‹‹የበለጸገ ኮሜሳ ለሥርዓተ-ጾታ አካታችነት ምላሽ ሰጪ አህጉራዊ ውህደት የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና በአረንጓዴ ኢንቨስትመንቶች፣ የእሴት ሰንሰለቶች፣... Read more »

የሲዳማ ብሔረሰብ ተወላጅ የሆኑ ወንዶች በሕይወታቸው ውስጥ ሦስት ደረጃዎችን ማለፍ ይጠበቅባቸዋል። እነሱም በሉዋ መሳተፍ፤ መገረዝ እና የሽምግልና ደረጃዎችን መያዝ ናቸው። «ሉዋ» ከብሔሩ ጥንታዊ ባሕላዊ እሴቶች መካከል አንዱ ሲሆን፤ የሲዳማ ብሔረሰብ ተወላጆች ከየጎሳው... Read more »

ማንኛውም የትውልድ ሂደት በጎ ይሉትን ጤናማ መንፈስ ይዞ ይቀጥል ዘንድ ጠንካራ የቅብብሎሽ ሂደት ሊኖረው ግድ ይላል::ይህ እውነት በአግባቡ እንዲተገበርም የቤተሰብ፣ የአካባቢና የዕድሜ ጠገቦች ልምድና ተሞክሮ አስተዋጽኦ ያበረክታል:: እንዲህ ዓይነቱ መልካም ልምድም ወጣቱ... Read more »

የብዙዎች የትዝታ ማህደር በሆነው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከጋዜጠኝነት እስከ ኃላፊነት ሠርተዋል። ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እስከ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት አገልግለዋል። በተለይ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የፕሮግራም ዝግጅት ክፍል፤ በኅብረት ትርኢት በመዝናኛ ፕሮግራሞች፣... Read more »

“እናቶች እንጀራ ለመጋገር ሰምቶ እሺ ያለውን ምጣድ ያሰሱበትን ጨርቅ ከገላው የቀረውን እሳት ለማጥፋት በእግራቸው ከመሬቱ ጋር ያሹታል፤ እኔንም ሕይወት በኑሮ ሽክርክሪት እንደዚህ ነው ያሸችኝ” አለ የሽዋስ ሚሊዮን ያለፉት አርባ ሶስት ዓመታትን በምናቡ... Read more »
ሱስ በኢትዮጵያ የብዙ ወጣቶች አሳሳቢ ችግር እየሆነ ነው። በከተማ እና በመንደር፣ በትምህርት ቤቶች እና በጎዳናዎች ላይ ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣ ወጣቶች በሱስ ወጥመድ ውስጥ እየገቡ ናቸው። በእርግጥ ይህ ችግር ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ አይደለም... Read more »

የግንቦትን ወር ስናስብ ቀድሞ ወደ አዕምሯችን የሚመጣው «የእናቶች ቀን» ነው። በዚህም ቀን ሁሉም እናቱን ያስባል፤ የእናቱን ልፋትና ድካም ሁሉ ይቆጥራል። የእናት ውለታዋን እያስታወሰ የተለየ ስጦታ ያዘጋጃል፤ ይሰጣል። ስጦታ ካልሆነለት ደግሞ በምስጋና እና... Read more »