የሴቶችን እኩልነት ባህል ማድረግ ለምን ተሳነን?

የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ፤ ለአመራርነት ማብቃት፤ የሀብት ማፍራትና ተጠቃሚነት እንዲሁም በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሴቶች ብቁ እንዲሆኑና ወደፊት እንዲወጡ ሲባል በሀገርአቀፍ ደረጃ በርካታ ፖሊሲዎች፤ አዋጆች፤ ደንቦችና መመሪያዎች ወጥተዋል። በተለያዩ መንገዶችም ለመተግበር እየተሞከረ ይገኛል፡፡... Read more »

የሮቦቲክስ ውድድሩ ዘርፈ ብዙ ፋይዳዎች

በኢትዮጵያ የሮቦቲክስ ሻምፒዮና ውድድር የተጀመረው በቅርቡ ቢሆንም፣ በውድድሩ ከሀገር ውስጥ አልፎ በአኅጉር አቀፍ ደረጃ በአጭር ጊዜ አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪዎች በተወዳደሩበት ሜዳ በማሸነፍ የሀገራቸውን ስም ማስጠራትም ጀምረዋል፡፡ ባለፉት ዓመታት በተካሄዱ... Read more »

የጉንደት አድባር

በስማኤል ኬዲቭ ፓሻ የመሪነት ዘመን የፈርዖኖቹ ምስር በፈረንጆች አቆጣጠር 1875 በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ደግሞ 1867 ዓ.ም ሲውዘርላንዳዊውን ዋርነር ሙዚንገርንና ዴንማርካዊውን ኮሎኔል ሎሪንግን በአዝማችነት ቀጥራ በአፋሮቹ አውሳ በኩል ተሻግራ ጉንዳ ጉንዲት ላይ በግብጽ ጋባዥነት... Read more »

የስፒች ቴራፒ ሕክምና ለማን?

በጠዋቱ የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በር ላይ ደርሰናል። የሰውና የመኪና ብዛት በየሁሉም ሆስፒታሎች አካባቢ ቢበዛም የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅን ያገኘሁት ግን በተለየ ድባብ ነበር። የጥበቃ ሠራተኞቹ ተገልጋዩ ሳይጉላላና አንድም ሰውና... Read more »

 የሸማኔ ጥበብ አሻራዎች

ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች ያሉባት ሀገር ናት፡፡ የባህላዊ አልባሳት፣ አሠራር እና የአለባበስ ሥርዓቷ እንዲሁ በየአካባቢው የተለያየ መልክ አለው፡፡ አልባሳቱ የማንነታችን መገለጫ ነው። ልዩ ድምቀታችንና መታወቂያ በመሆን ያገለግላል። አሁን አሁን ደግሞ ጥበቡ ዲዛይኑ... Read more »

በሕይወት መንገድ ላይ…

ገና ልጅ ሳለች በአንድ ዓይኗ ላይ የደረሰባትን ክፉ አጋጣሚ አትረሳም፡፡ ክብነሽ ኬሬ ከቀናት በአንዱ ሠፈራቸው ከሚገኝ አንድ ዋርካ ሥር አረፍ አለች፡፡ ዋርካው ትልቅና ሰፊ ነው፡፡ በዚህ ጥላ ሥር ዘወትር በርካታ የቀዬው ልጆች... Read more »

ከስኬታማ ሴቶች አንደበት …

ሴቶች ኃላፊነት በተሰጣቸው ጊዜ ግዴታቸውን በብቃት ለመወጣት ተፈጥሯዊ ማንነታቸው ያግዛቸዋል።ሴት ልጅ ቤተሰብን ከመምራት ጀምሮ ሀገርን በወጉ እስከ ማስተዳደር የሚኖራት ሚና የጥንካሬዋ መገለጫ ሆኖ ይጠቀሳል፡፡ ለዚህ እውነታ ማሳያ በርካታ የሀገራችንን ጠንካራ ተምሳሌቶች መጥቀስ... Read more »

‹‹ዘሩን ብበላው ዛሬ ፍሬ አያፈራም ነበር›› የአመራር ክህሎት አሠልጣኝ ወጣት ልዩነት ታምራት

ወጣት ልዩነህ ታምራት ይባላል። ብዙዎች በአነቃቂ ንግግሮቹ ያውቁታል፤ የወጣቶች የአመራር ክህሎት ላይ ሥልጠና ይሰጣል። ‹‹ኢትዮጵያውያን የሀብት ሳይሆን የአመለካከት ችግር ድህነት ውስጥ እንድንቆይ አስገድዶናል›› ብሎ ያምናል። ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት ብትሆንም ይህንን የመጠቀም... Read more »

የሴቶችን ቀን ትርጉም ባለው መንገድ ለማክበር

ወይዘሮ ሻሼ ድሪባ ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ዳቦና ኬክ ከመቁረስና ከፈንጠዝያ ያለፈ ፋይዳ አለው ብላ አታምንም ነበር:: አደባባይ ወጥቶ ቀኑን ማክበሩም ቢሆን አስፈላጊ አይደለም የሚል እምነት ነበራት:: ከዚህ የተነሳም በየትኛውም መድረክ ብትጋበዝ... Read more »

‹‹ልጆቻችንን ለመርዳት በመጀመሪያ እኛ አዕምሯችን ደህና መሆን አለበት ›› — ወይዘሮ እየሩስ ተስፋይ

‹‹ልጆች የፈጣሪ ስጦታዎች ናቸው›› ፤ የሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ በብዙዎች ልብ የሚመላለስ ነው:: ማናችንም ብንሆን ከእገሌ መወለድ አለብን ብለን ፈልገንና ፈቅደን ከፈለግነው ሰው፤ በምንፈልገው ሁኔታ አልተወለድንም:: በወላጆቻችን አማካኝነት መምጣታችን ግን እውነት ነው::... Read more »