
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶክተር) ባለፈው ሰሞን የምሥራቅ ሐረርጌ አካባቢዎችን፣ ሐረር እና ድሬዳዋ ከተማን ጎብኝተዋል፡፡ ቀደም ሲልም በምዕራብ ሸዋ የአምቦ ከተማን እና የመከላከያ ኢንዱስትሪዎችን እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ አካባቢዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ሰሞኑን ደግሞ በባሕር... Read more »

ሀገራችን የረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ባለቤት ነች። በነዚህ ረጅም ዘመናት ውስጥ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላም ከመኖር ባለፈ፤ በየትኛውም ሀገር ላይ ጦርነት አውጃ፣ ነጋሪት አስጎስማ እና ሰራዊት አሰልፋ ወደ ግጭት የገባችበት... Read more »

ፖለቲካ ሳይንስ ነው። ሳይንስ ደግሞ በማስረጃ እና በመረጃ ላይ የተመሠረተ በመርሕ እና በሀሳብ ልዕልና የሚመራ ነው። ይነስም ይብዛም የሕዝብን ፍላጎት እና የመሆን መሻት ታሳቢ የሚያደርግ፤ ለዚህም የሚገዛ ነው። ከዚህ ውጪ ያለ የፖለቲካ... Read more »

ለብዙ ዜጎቻችን ሞት፣ የአካል ጉዳት፤ በከፍተኛ መጠን ለሚቆጠር የሀገር ሀብት ውድመት ምክንያት የሆነው በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ተከስቶ የነበረው ጦርነት በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት መቋጫ ማግኘቱ ይታወሳል። ስምምነቱ በትግራይ ክልል የጥይት ድምፅ እንዳይሰማ፤ ሕዝቡ... Read more »

በመደመር ዕሳቤ ያለፉ ወረቶቻችን ለዛሬ መሠረቶቻችን ናቸው በሚል አቅጣጫ ቅርሶችን ከመፍራት ወደ ማፍራት የተሸጋገርንበት ዘመን ላይ እንገኛለን፡፡ ያለፉት እሴቶቻችንን በዛሬ ላይ በማከል የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ምክንያቱም ኢትዮጵያውያን የጋራ... Read more »

ሀገር በአንድ ትውልድ አትሠራም፤ አልተሠራችምም። ይልቁንም በዘመን ሂደት ውስጥ ቀደምቶች ለተከታዮቻቸው እያበጁና እያቀኑ ያስረክባሉ። ተቀባዮችም ከቻሉ አልቀው ሠርተውና አበልፅገው፤ ካልቻሉ ደግሞ ባለበት ጠብቀው በማቆየት ለተተኪዎች ያቀብላሉ። እንዲህ እንዲህ እያለ በትውልዶች ቅብብሎሽ ሀገር... Read more »

በዓለም ላይ ደም ለግሶ ልትጠፋ አፋፍ ላይ ያለችን የሰዎች ሕይወት ከመታደግ በላይ የሚያስደስትና የመንፈስ እርካታ የሚሰጥ ምንም አይነት ሌላ ሰብአዊ ተግባር ምድር ላይ የለም። ደም መለገስ ዓለም ላይ ካሉ የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች... Read more »

በፌደራል መንግሥት እና በሕወሓት መካከል የተደረሰው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ከሁሉም በላይ ጦርነት የማስቆም ዓላማ የነበረው ነው። በወቅቱ ከነበረው ተጨባጭ ሁኔታም ሆነ ጦርነት በራሱ ይዞት ከሚመጣው ሰብአዊ እና ቁሳዊ ጥፋት እና ውድመት አኳያ... Read more »

በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ ፖለቲከኞች እና ከእነርሱ የሚመነጨው የፖለቲካ እሳቤ በአንድም ይሁን በሌላ በማኅበረሰቡ ፍላጎት ላይ የተመሠረተ ፣ ለፍላጎቱም የተገዛ ሊሆን ይገባል። በተለይም ባለንበት ዘመን ካለው አጠቃላይ የማኅበረሰብ ንቃተ ሕሊና አኳያ ፤ለሕዝብ... Read more »

የትግራይ ሕዝብ ትናንትም ሆነ ዛሬ በቀጣይም ቢሆን የሚፈልገው ሰላም እና ልማት ነው። ለዚህ ደግሞ በተለያዩ ወቅቶች የገባባቸው ጦርነቶች፣ ጦርነቶቹ ያስከፈሉት ዋጋ በብዙ አስተምረውታል። አሁን ካለበት ድህነት እና ኋላ ቀርነት ለዘለቄታው ወጥቶ የተሻለ... Read more »