ከጥፋት የመመለሱ መንገድ ሰላምና ዕድገታችንን ለማይፈልጉ ኃይሎች መርዶ ነው!

ሰላም የአንድን ሀገር እጣ ፈንታ ለመወሰን ካለው ሁለንተናዊ ተጽእኖ አኳያ ጉዳዩ ለመንግሥት እና ለጸጥታ ተቋማት ብቻ አይተውም። የዜጎች የተቀናጀ ንቅናቄ እንዲሁም ለሰላም የተገዛ ማንነት ያለው ትውልድ መፍጠርን ዋንኛ አማራጭ አድርጎ መውሰድን ይጠይቃል።ለእዚህ... Read more »

የሚያስፈልገን አሻጋሪ እንጂ በዜጎች የሚነግድ ፖለቲከኛ አይደለም!

ፖለቲከኛነት ትልቅ ማኅበራዊ እና ሀገራዊ ኃላፊነት ነው። ከሁሉም በላይ ከራስ ጋር እርቅን፤ ለማኅበረሰባዊ እሴቶች ታማኝ መሆንን፤ የማኅበረሰብን የለውጥ ፍላጎቶች አክብሮ መጓዝን፤ ትናንት፣ ከዛሬ፣ ዛሬ ከነገ የተሻለ ነው በሎ ማመንን፤ ለዚህ የሚሆን የአስተሳሰብ... Read more »

ጉብኝቱ የሀገራቱን ወዳጅነት ወደ ላቀ ስትራቴጂክ አጋርነት የለወጠ ነው

የኢትዮ- ፈረንሳይ ግንኙነት ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ፣ ዛሬም ቢሆን የሀገራቱን ብሔራዊ ጥቅሞች መሠረት ባደረገ መልኩ ተጠናክሮ የቀጠለ ነው። ሀገራቱ ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባለፈም በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያም ለጋራ ተጠቃሚነት ተባብረው የመሥራት ሰፊ... Read more »

ሕዝባችን ላልተገቡ የጥፋት አማራጮች እስከ ዛሬ የከፈለው ያልተገባ ዋጋ ከበቂ በላይ ነው!

ሕዝባችን ላለፉት ሰባት አስርት ዓመታት በተለያዩ የለውጥ አጋጣሚዎች ውስጥ አልፋለች። እነዚህን አጋጣሚዎች ለቡድን እና ለግል ዓላማ ለማዋል በተደረጉ ያልተገቡ ጥረቶች የተነሳ ሀገርን እና ሕዝብ ብዙ አላስፈላጊ ዋጋ ለመክፈል ተገድደዋል። ሀገራዊ የለውጥ መነሳሳቶቹም... Read more »

ረቂቅ ሕጉ ሀገራዊ አቅሞችን ወደ ልማት ለመቀየር ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው!

የየትኛውም ሀገር እድገት የሚወሰነው እንደ ሀገር ያለን አቅም በአግባቡ አውቆ ስትራቴጂክ በሆነ ዕይታ ፤ ሀገር እና ሕዝብን ተጠቃሚ በሚያደርግ መንገድ መልማት ሲቻል ነው። የአደጉ እና የበለጸጉ የሚባሉ ሀገራትም አሁናዊ እውነታ የሚያሳየው ይህንኑ... Read more »

የግብርና ግብዓቶችን በቴክኖሎጂ የማሰራጨቱ ጅማሮ ተጠናክሮ ይቀጥል!

ግብርና በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ያለውና 130 ሚሊዮን የሚጠጋውን ሕዝብ የሚመግብ ዘርፍ ነው። በሌላ በኩል 80 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ኑሮው ቀጥታ ከግብርና ሥራ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ከውጭ ምንዛሪ አንጻርም ብንመለከተው አብዛኛው... Read more »

ቴክኖሎጂን – ከህልም ወደ ተጨባጭ እውነት

ከ2010ሩ ሀገራዊ ለውጥ ማግስት ኢትዮጵያ ልማቷንም፤ ሉዓላዊነቷንም ልታረጋግጥ ትችል ዘንድ አቅም ብላ ከለየቻቸው መስኮች መካከል አንዱ ዲጂታላይዜሽን ነው፡፡ ይሄን ተከትሎም ኢትዮጵያ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ”ን ቀርፃና አፅድቃ ወደ ሥራ ገብታለች፡፡ ይሄ ደግሞ... Read more »

የቱሪስት ፍሰቱን በአዳዲስ አማራጮች የማሳደጉ ጥረት የሚበረታታ ነው!

የዓለም ቱሪዝም ድርጅትን መረጃ ዋቢ ያደረገው በቅርቡ የወጣ መረጃ እንዳመለከተው፤ ኢትዮጵያ በቱሪስቶች ፍሰት መጨመር ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላለች። በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የሀገር ውስጥም የውጭ ቱሪስቶችም ቁጥር እየጨመረ... Read more »

የጤና ባለሙያዎች ለገቡት ቃልኪዳን ተገዢ ሊሆኑ ይገባል!

የጤናው ዘርፍ ከፍተኛ ሃላፊነት ያለበት፣ እጅግ የተከበረ ሙያ ነው። በዚህ ዘርፍ የተሰማራው ባለሙያም በቂ እውቀት ያለው፣ ሙያውን ፈቅዶና ወዶ የገባበት፣ ለሚያገለግለው ህብረተሰብም እውቀቱን፣ ጊዜውን፣ ጉልበቱን ሳይሰስት የሚሠራ ነው። ከከተማ እስከ ገጠር፣ በጦርነት... Read more »

የትግራይ ሕዝብ የጥፋት መንገድን በግልጽ እና በአደባባይ የሚቃወምበት ወቅት አሁን ነው!

በምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲነት የተሰረዘው ሕወሓት ከነጻ አውጪ ግንባርነት ሀገር እስከ መምራት የደረሰ የ50 ዓመት ጉዞ ያለው የፖለቲካ ድርጅት ነው ። በዚህ ረጅም ዘመን ባስቆጠረው የህልውና ዘመኑ ሀገር እና ሕዝብን ብዙ ያልተገባ... Read more »