
ሰላም የአንድን ሀገር እጣ ፈንታ ለመወሰን ካለው ሁለንተናዊ ተጽእኖ አኳያ ጉዳዩ ለመንግሥት እና ለጸጥታ ተቋማት ብቻ አይተውም። የዜጎች የተቀናጀ ንቅናቄ እንዲሁም ለሰላም የተገዛ ማንነት ያለው ትውልድ መፍጠርን ዋንኛ አማራጭ አድርጎ መውሰድን ይጠይቃል።ለእዚህ... Read more »

ፖለቲከኛነት ትልቅ ማኅበራዊ እና ሀገራዊ ኃላፊነት ነው። ከሁሉም በላይ ከራስ ጋር እርቅን፤ ለማኅበረሰባዊ እሴቶች ታማኝ መሆንን፤ የማኅበረሰብን የለውጥ ፍላጎቶች አክብሮ መጓዝን፤ ትናንት፣ ከዛሬ፣ ዛሬ ከነገ የተሻለ ነው በሎ ማመንን፤ ለዚህ የሚሆን የአስተሳሰብ... Read more »

የኢትዮ- ፈረንሳይ ግንኙነት ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ፣ ዛሬም ቢሆን የሀገራቱን ብሔራዊ ጥቅሞች መሠረት ባደረገ መልኩ ተጠናክሮ የቀጠለ ነው። ሀገራቱ ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባለፈም በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያም ለጋራ ተጠቃሚነት ተባብረው የመሥራት ሰፊ... Read more »

ሕዝባችን ላለፉት ሰባት አስርት ዓመታት በተለያዩ የለውጥ አጋጣሚዎች ውስጥ አልፋለች። እነዚህን አጋጣሚዎች ለቡድን እና ለግል ዓላማ ለማዋል በተደረጉ ያልተገቡ ጥረቶች የተነሳ ሀገርን እና ሕዝብ ብዙ አላስፈላጊ ዋጋ ለመክፈል ተገድደዋል። ሀገራዊ የለውጥ መነሳሳቶቹም... Read more »

የየትኛውም ሀገር እድገት የሚወሰነው እንደ ሀገር ያለን አቅም በአግባቡ አውቆ ስትራቴጂክ በሆነ ዕይታ ፤ ሀገር እና ሕዝብን ተጠቃሚ በሚያደርግ መንገድ መልማት ሲቻል ነው። የአደጉ እና የበለጸጉ የሚባሉ ሀገራትም አሁናዊ እውነታ የሚያሳየው ይህንኑ... Read more »

ግብርና በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ያለውና 130 ሚሊዮን የሚጠጋውን ሕዝብ የሚመግብ ዘርፍ ነው። በሌላ በኩል 80 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ኑሮው ቀጥታ ከግብርና ሥራ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ከውጭ ምንዛሪ አንጻርም ብንመለከተው አብዛኛው... Read more »

ከ2010ሩ ሀገራዊ ለውጥ ማግስት ኢትዮጵያ ልማቷንም፤ ሉዓላዊነቷንም ልታረጋግጥ ትችል ዘንድ አቅም ብላ ከለየቻቸው መስኮች መካከል አንዱ ዲጂታላይዜሽን ነው፡፡ ይሄን ተከትሎም ኢትዮጵያ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ”ን ቀርፃና አፅድቃ ወደ ሥራ ገብታለች፡፡ ይሄ ደግሞ... Read more »

የዓለም ቱሪዝም ድርጅትን መረጃ ዋቢ ያደረገው በቅርቡ የወጣ መረጃ እንዳመለከተው፤ ኢትዮጵያ በቱሪስቶች ፍሰት መጨመር ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላለች። በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የሀገር ውስጥም የውጭ ቱሪስቶችም ቁጥር እየጨመረ... Read more »

የጤናው ዘርፍ ከፍተኛ ሃላፊነት ያለበት፣ እጅግ የተከበረ ሙያ ነው። በዚህ ዘርፍ የተሰማራው ባለሙያም በቂ እውቀት ያለው፣ ሙያውን ፈቅዶና ወዶ የገባበት፣ ለሚያገለግለው ህብረተሰብም እውቀቱን፣ ጊዜውን፣ ጉልበቱን ሳይሰስት የሚሠራ ነው። ከከተማ እስከ ገጠር፣ በጦርነት... Read more »

በምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲነት የተሰረዘው ሕወሓት ከነጻ አውጪ ግንባርነት ሀገር እስከ መምራት የደረሰ የ50 ዓመት ጉዞ ያለው የፖለቲካ ድርጅት ነው ። በዚህ ረጅም ዘመን ባስቆጠረው የህልውና ዘመኑ ሀገር እና ሕዝብን ብዙ ያልተገባ... Read more »