
አገራችን የበርካታ ሃብቶች ባለቤት ናት።የአገራችን መልክአምድራዊም ሆነ የአየር ንብረት ለምርታማነት ምቹና ከራስ አልፎ ለሌሎች መትረፍ የሚያስችል ነው።ለእርሻ ስራ ሊውል የሚችለው መሬትና የተፈጥሮ ሃብት ሰፊ ነው።ከዚህም ባሻገር ከ70 በመቶ በላይ የሚሆነው የአገራችን ህዝብ... Read more »

የፌዴራል መንግሥት በትግራይ ክልል ስላካሄደው የህግ ማስከበር ዕርምጃ እና ከዕርምጃው መጠናቀቅ በኋላ በክልሉ ያለውን አጠቃላይ ሁኔታ በተመለከተ የተለያዩ መረጃዎች ይደመጣሉ።እነዚህ መረጃዎችም ከህግ ማስከበር ዕርምጃው እስከ መልሶ ግንባታ እና በሰብዓዊ ድጋፍ ላይ ያተኮሩ... Read more »

በኢትዮጵያ ለውጥ ከመምጣቱ ከ2010 ዓ.ም በፊት የሀገሪቱ ኢኮኖሚ አጣብቂኝ ውስጥ የገባና በብዙዎች ዘንድ ሊያንሰራራ እንደማይችል ተደርጎ ሲታሰብ የቆየ እንደነበር አይዘነጋም፡፡ በተለይም የብድር ጫናው፣ የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ እያሽቆለቆለ መምጣቱ፣ የወጪ እና የገቢ... Read more »
ከሀገራዊ ለውጡ ማግሥት አንስቶ በተለይም በብልፅግና ፓርቲ መሪነት እንደ ክልል የተከናወኑ መንግሥታዊና ድርጅታዊ ተግባራትን በጥልቀት በመገምገም ባንድ በኩል የክልሉን አጠቃላይ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና የሠላም ሁኔታዎች በሚገባ በመረዳት በየዘርፉ ለሚስተዋሉ ውስንነቶች አስተማማኝና ዘላቂነት... Read more »

አንድ በሬ ስቦ፣ አንድ ሰው አስቦ፤ ድር ቢያብር፣ አንበሳ ያስር፤ ወዘተ የሚሉ የሃገራችን አባባሎች ትብብር ያለውን ፋይዳ አጉልተው የሚያሳዩ እሴቶቻችን ናቸው። ልክ እንደነዚህ ምሳሌያዊ አነጋገሮች ሁሉ መግባባትና መተባበር ከሌለ ሃገርን ወደፊት ማስኬድ... Read more »
“በጥባጭ ካለ ማን ጥሩ ይጠጣል” እንዲሉ የመንጋው በረት ውስጥ እንደተለቀቀ አመፀኛ ኮርማ አገርና ህዝብን ሰላም ነስቶ ሲያተራምስ ሶስት አስርት ዓመታትን በዙፋን ላይ የቆየው የህወሓት ቡድን፤ ውሎ አድሮ ዛሬ ላይ የሰራው ስራ ዋጋውን... Read more »
በትግራይ ክልል የተካሄደውን ህግን የማስከበር እርምጃ ተከትሎ የትግራይ ክልል ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው እየተመለሰ ነው፡፡ ይሄንን መንግስትም ገልጿል፤ የተለያ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም ወደ ስፍራው በማቅናት ማረጋገጥ ችለዋል። የህዝቡን ማህበራዊ እና አኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የመመለስ... Read more »
በዕዝ ኢኮኖሚ ይመራ የነበረው የደርግ መንግሥት እንደ ዘይትና ስኳር ባሉ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በተለየ መልኩ በህብረት ሱቆች አማካኝነት ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገባቸው ኅብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን ይደረግ ነበር፡፡ በዘመነ ኢህአዴግ ደግሞ እከተለዋለሁ ባለው ነፃ... Read more »

በዕዝ ኢኮኖሚ ይመራ የነበረው የደርግ መንግሥት እንደ ዘይትና ስኳር ባሉ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በተለየ መልኩ በህብረት ሱቆች አማካኝነት ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገባቸው ኅብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን ይደረግ ነበር፡፡ በዘመነ ኢህአዴግ ደግሞ እከተለዋለሁ ባለው ነፃ... Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ መፍትሄ አማራጭ እርምጃዎች ተወስደዋል። መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በደርግ ዘመነ መንግሥት ነዋሪዎች በማህበር ተደራጅተው መኖሪያ ቤቶችን እንዲገነቡ ሁኔታዎችን ከማመቻቸት ጀምሮ መንግሥት በራሱ ወጪ... Read more »