ጉዳት የደረሰባቸውን የዕምነት ተቋማት በጋራ የመስራቱ ተግባር ይጠናከር

ኢትዮጵያዊነት እንደ አባ መላዕከ ህይወት አክሊለማርያም ያሉ መስኪዶችን የሚገነቡ ፤እንደ ሀጂ ቱሬ አይነት ቤተክርስቲያን የሚያሰሩ ድንቅ አባቶች ያፈራች ሀገር ነች፡፡ የሃይማኖት አጥር ሳይገድባቸው የአንዱ ሃይማኖት ተከታይ ለሌላው ዘብ የሚቆምና መስዋዕትነትን የሚከፍል ህዝብ... Read more »

በመረዳዳት ችግሮቻችንን እንፍታ

 ኢትዮጵያ ሰፊ ሀብት አላት። በዓለም ማህበረሰብ ጭምር እውቅና የተቸራቸው የቱሪስት መስህቦች፣ ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች፣ ለበርካታ ዓመታት የዘለቁ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ ቅርሶች፣ ወዘተ ከብዙ በጥቂቱ የሚጠቀሱ ናቸው። ነገር ግን እነዚህን ሀብቶች የምንጠቀምበት መንገድና... Read more »

አዋጁ ሰብዓዊ ክብርን የበለጠ ከፍ የሚያደርግ ነው!

 የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ በርካታ የውይይት መድረኮችም እየተካሄዱበት ይገኛል። ረቂቅ አዋጁ በማህበረሰቡ ውስጥ መከባበርና እኩልነት እንዲዳብር፣ ለዲሞክራሲ ስርዓት አደጋ የሆኑ የጥላቻ አመለካከትና የሀሰት መረጃ... Read more »

የመንግሥት ሠራተኞች የውሎ አበል መመሪያ ይሻሻል

 በመንግሥትም ይሁን በግል ተቋማት አንድ ሰራተኛ ከስራው ቦታ ወደ ሌላ አካባቢ አልያም ቢሮ ተንቀሳቅሶ እንዲሰራ ሲፈለግ የትራንስፖርት፣ የምግብና የማደሪያ ወጪውን ሊሸፍንለት የሚችል የውሎ አበል ይታሰብለታል። ይህ አሰራር በተለይ በግል ተቋማትና መንግስታዊ ባልሆኑ... Read more »

ተማሪዎች ከለውጡ አደናቃፊዎች ራሳችሁን ጠብቁ!

 ኢትዮጵያ ያለ የሌለ ሀብቷን መድባ ልጆቿን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እየመደበች የምታስተምረው በቀጣይ የሚያስፈልጋትን የሰለጠነ የሰው ሃይል ለማፍራት ነው።እነዚህ ሀገር ተረካቢ ዜጎች የሚመራመሩ እና በራሳቸው ስራ የሚፈጥሩ እንዲሆኑ ለማድረግም ነው።በመሆኑም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጠንካራ... Read more »

ኮንትሮባንድን ለመከላከል ሁሉም የቤት ሥራውን ይስራ

 በተደጋጋሚ ከሚሰራጩት ዜናዎች መካከል የኮንትሮባንድ ጉዳይ አንዱ ነው። በያዝነው ወር ክብደቱ ሰባት ኪሎ ግራም የሚመዝን ወርቅና ከፍተኛ መጠን ያለው የውጭ አገር ገንዘብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተዘግቧል። 190 ኪሎ ግራም የሆነ 9ነጥብ 5... Read more »

በ‹‹ሞት አልባው ጦርነት›› የባከነውን ጊዜ እናካክስ !

 ላይለያይ ሆኖ የተጋመደው ፤ ላይበጠስ ሆኖ የተሰራው የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝብ ከ20 ዓመታት በላይ በነበረው ‹‹ሞት አልባው ጦርነት›› ተራርቆ ቆይቷል። በዚህም ምክንያት ሁለቱ ሃገሮችና ህዝቦች ማግኘት የነበረባቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ጥቅሞች አጥተዋል።... Read more »

አብሮነታችን አይናጋም!

ኢትዮጵያ በዓለም ከምትታወቅባቸው ባህሎች መካከል የሃይማኖት መቻቻልን ያክል ግዝፈት ያለው አኩሪ ባህል ያለ አይመስልም፡፡ኢትዮጵያ አይሁድን፤ ክርስትናንና እስልምናን ከውጭ የተቀበለችና ለዘመናትም ተቻችለውና ተከባብረው እንዲኖሩ ያደረገች ድንቅ ሀገር ነች።ይህም አኩሪ ባህሏ በውጭው አለም ዘንድ... Read more »

የጸረ ሙስና ትግሉ ይጠናከር

የሰው ልጆች እና የአገራትን የእድገት ደረጃ ከሚያመላክቱ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ኢኮኖሚ ነው፡፡ በተለይ አሁን ባለንበት ዘመን የኢኮኖሚ አቅም ለሁለንተናዊ ብልጽግና የሚኖረው ፋይዳ የላቀ ነው፡፡ የአንድን አገር ሉኣላዊነት ለማረጋገጥ ጭምር የኢኮኖሚ አቅም ትልቅ... Read more »

የህግ ታራሚዎችን ሰብዓዊ መብትና ክብርን በፅኑ መሰረት ላይ ለማቆም

 ማረሚያ ቤቶቻችን ወንጀለኞችን ከማስተማር ይልቅ ኢ-ሰብዓዊ በሆነ አያያዝና ድብደባ የታራሚዎችን አካል በማጉደል ህገ-መንግስቱ በማይፈቅደው መልኩ ወንጀል ሲፈፅሙ እንደነበር የድርጊቱ ሰለባዎች ዛሬም ድረስ እማኝ ናቸው፡፡ የተቋቋሙበት ዋና አላማ ወንጀለኞችን በማስተማር የፀፀት ስሜት ተሰምቷቸው... Read more »