“ታላቁ ሩጫን “በሯጮቹ ምድር”

የቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር “ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ” የተሰኘ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮችን በተለያዩ አራት ከተሞች ያካሂዳል። የዚህ ውድድር የመጀመሪያ መዳረሻ ከተማ የሆነችው ሀዋሳ ባለፈው የካቲት የግማሽ ማራቶን ፉክክር አስተናግዳለች።... Read more »

ለሜቻ ግርማ በዚህ ወር ወደ ውድድር ይመለሳል

በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ የወንዶች 3ሺህ ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር ላይ የተፈጠረውን አስደንጋጭ ክስተት ዓለም አይረሳውም፣ በተለይም ኢትዮጵያውያን። በዚያ ውድድር የወርቅ ሜዳሊያውን ለማጥለቅ ትልቅ እድል የነበረው የርቀቱ የዓለም ክብረወሰን ባለቤት አትሌት ለሜቻ ግርማ... Read more »

ክልሎች ለመላ ኢትዮጵያ ጨዋታዎች እየተዘጋጁ ነው

ለዓመታት ተቋርጦ የቆየው የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ በቅርቡ እንደሚጀመር የውድድሩ ባለቤት የሆነው ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር መጠቆሙ ይታወቃል። የመላ ኢትዮጵያ ጨዋታ ምናልባትም በዚህ ወር በጅማ ከተማ አስተናጋጅነት ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል። የተለያዩ ክልሎችም ለመላ ኢትዮጵያ... Read more »

ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቻምፒዮና አሸናፊ ሆነ

ለተከታታይ ስድስት ቀናት በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ሲከናወን የቆየው 54ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቻምፒዮና ትናንት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም የቻምፒዮናው አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል። የውድድሩ አጠቃላይ አሸናፊ በሴቶች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲሆን፣ በወንዶች ደግሞ መቻል... Read more »

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና አሸናፊ ሆነ

የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከሚያዝያ 27 እስከ 30/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ሲካሄድ የቆየው ሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ የክለቦች ሻምፒዮና በኢትዮ ኤሌክትሪክ ስፖርት ክለብ አጠቃላይ አሸናፊነት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ... Read more »

የንግድ ባንክ ሴቶች የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ እሁድ ይረከባሉ

  የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን የ 2017 ዓም የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕርምየር ሊግ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል። የውድድር ዓመቱ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻና 26ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ፣ ነገና ከነገ በስቲያ ሲካሄዱ... Read more »

የጠረጴዛ ቴኒስ የክለቦች ቻምፒዮና እየተካሄደ ነው

የ2017 ዓ.ም ሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ፌዴሬሽን የክለቦች ቻምፒዮና በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እየተካሄደ ይገኛል። ቻምፒዮናው ከትናንት በስቲያ ሲጀመር የኢትዮጵያ ጠረጴዛ ቴኒስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ሲሳይ ዮሐንስ በውድድሩ መክፈቻ እንደገለፁት፣ ይህ... Read more »

“የሜይ ዴይ” ቻምፒዮኖች

የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) በየዓመቱ ከሚያከናውናቸው ስፖርታዊ ውድድሮች አንዱ የሆነውና የሠራተኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ የሚካሄደው የሜይ ዴይ መታሰቢያ ውድድሮች አጠቃላይ አሸናፊዎች ተለይተዋል። ሜይ ዴይ ትናንት በኢትዮጵያ ለ50ኛ ጊዜ በዓለም ደግሞ ለ136ኛ... Read more »

“እኔ ለእናቴ ሮጣለሁ!”

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ሕዳር ወር ላይ ከሚያካሄደው ዝነኛ የአስር ኪሎ ሜትር በተጨማሪ ሌሎች በርካታ ውድድሮችን ያከናውናል። ከነዚህ ውድድሮች መካከልም ኤሊት አትሌቶች የማይሳተፉበትና በጤና ሯጮች ተሳትፎ ብቻ የሚታወቁ ውድድሮች ይገኙበታል። ታላቁ ሩጫ... Read more »

የምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ ስፖርት ውድድር

5ኛው የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት የስፖርት ውድድር ከሚያዚያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ተጀምሮ ዛሬ አራተኛ ቀኑን ይዟል። 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ ቀንን አስመልክቶ በኢትዮጵያ... Read more »