
በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የነበረው ጦርነት ተፅዕኖ ካሳደረባቸው የምጣኔ ሀብት መስኮች መካከል አንዱ የኢንቨስትመንት ዘርፍ መሆኑ ይታወሳል። በጦርነት ቀጣና ውስጥ ከነበሩና ከፍተኛ ውድመትና ዘረፋ ከተፈፀመባቸው ተቋማት መካከል በርካታ የውጭ ባለሀብቶችን ሲያስተናግዱ የነበሩ የኢንዱስትሪ... Read more »

የኢንዱስትሪ ፓርኮች (Industrial Parks) ልማት የኢትዮጵያን መዋቅራዊ የምጣኔ ሀብት ሽግግርን እውን ለማድረግ አስተዋፅዖ ይኖራቸዋል ተብለው ትኩረት ከተሰጣቸው ተግባራት መካከል አንዱ ነው። የኢንዱስትሪ ፓርኮች የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የመሳብ፣ የሥራ እድል ፈጠራን የማስፋት እና... Read more »

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ለሁሉም የኢንቨስትመንት መስኮች ሊውሉ የሚችሉ በርካታ የኢንቨስትመንት አማራጮች አሉት። በተፈጥሮ ሀብት የበለጸገ ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪም በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርናው፣ በኢንዱስትሪና እና በአገልግሎት ዘርፎች ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ሰፊ አማራጮች አሉት። በርካታ... Read more »

መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ችግሮችን ለማቃለል እየተገበራቸው ከሚገኙ የመፍትሄ ርምጃዎች መካከል በሚያዝያ 2014 ዓ.ም፣ ይፋ የተደረገው የ‹‹ኢትዮጵያ ታምርት›› ሀገራዊ ንቅናቄ ይጠቀሳል። የንቅናቄው ዋና ዋና ዓላማዎች የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በጋራ በመፍታት ለዘርፉ ዘላቂ ልማትና... Read more »
መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ችግሮችን ለማቃለል እየተገበራቸው ከሚገኙ የመፍትሔ ርምጃዎች መካከል ከአንድ ዓመት በፊት፣ ሚያዝያ 2014 ዓ.ም ይፋ የተደረገው የ‹‹ኢትዮጵያ ታምርት›› ሀገራዊ ንቅናቄ ተጠቃሽ ነው፡፡ የሀገራዊ ንቅናቄው ዋና ዋና ዓላማዎች የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች... Read more »
በምጣኔ ሀብታቸውና በፖለቲካ ተፅዕኗቸው የዓለም ኃያላን የሆኑት ሀገራት ባለሀብቶቻቸውን በመደገፍ ረገድ በርካታ ተግባራትን ያከናውናሉ። እነዚህ ሀገራት ባለሀብቶቻቸውን በማገዝና በመጠበቅ እረገድ የሰሩት ስራ የአምራችነት አቅማቸውን አሳድጎ የምጣኔ ሀብት እድገታቸው ዘላቂ እንዲሆን አስችሎታል። ለማይናወጥ... Read more »

ሠላም የሁሉም ነገር መሠረት ነው፡፡ ሠላም ካለ ወጥቶ መግባት፤ ዘርቶ መቃምና ወልዶ መሳም ይቻላል። አለፍ ሲልም ለኢንቨስትመንት እድገት ሠላም ቁልፍ ጉዳይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትም ከሰሞኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን በነበረው... Read more »

ኢትዮጵያ ዘላቂ የምጣኔ ሀብት እንድታስመዘግብ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን መደገፍና ተወዳዳሪ ማድረግ እንደሚገባ ይታመናል። በተለይም የሥራ-አጥ ቁጥሩ እየጨመረና የዋጋ ንረቱ እያሻቀበ ባለበት በዚህ ወቅት ወደ ኢንቨስትመንት የሚመጡ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን በመደገፍ አምራች ኢንዱስትሪዎችን... Read more »

በበርካታ ችግሮች ውስጥ የሚገኘው የኢትዮጵያ የማምረቻ ዘርፍ ችግሮቹ እንዲቃለሉና መዋቅራዊ የምጣኔ ሃብት ሽግግር እቅድ እንዲሳካ ዘርፈ ብዙ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ጥረቶች ሀገሪቱ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ካላት እምቅ አቅምና ከዘርፉ ችግሮች ስፋት አንፃር... Read more »
የሲዳማ ክልል በሁሉም የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት የሚያስችል እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት ነው። ክልሉ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት የሀገር ኢኮኖሚ ዋልታ የሆኑ ምርቶች መገኛ ነው። በርካታ የክልሉ አካባቢዎች በቡና አብቃይነታቸው ይታወቃሉ። ለኢንዱስትሪው ዘርፍ... Read more »