
በተለያዩ አበቦችና እፅዋት በተዋበውና በተንጣለለው ቅጥር ጊቢ ውስጥ የሚያማምሩ ሕፃናት ይጫወታሉ፡፡ ከውቡ መናፈሻ ትዕይዩ ተሰድረው የተሰሩት ቤቶች ጥግ ላይ የቆሙ ታዳጊዎች ደግሞ ያወካሉ፤ ይላፋሉ፡፡ አንድ የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያለበት ጎረምሳ ደግሞ ዊልቸሩን... Read more »

የመረዳዳትና ለተቸገሩ ሰዎች የመድረስ ባህል ኢትዮጵያ ውያን ከሚታወቁባቸው መገለጫዎቻቸው መካከል አንዱ ነው፡፡ ይህ ባህል ከራስ አልፎ ለሌሎች ተስፋ መሆን የቻሉ ተቋማት እንዲገነቡ እያደረገም ነው፡፡ እነዚህ ተቋማትም መነሻቸው ለሌሎች መትረፍ ነውና በትጋትና በለውጥ... Read more »
በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚከሰቱ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች ከሚፈጥሯቸው ማኅበራዊ ቀውሶች መካከል አንዱ የጎዳና ተዳዳሪነት ነው፡፡ ይህ ችግር በኢትዮጵያም በሰፊው ተንሰራፍቶ የሚታይ ማኅበራዊ ቀውስ ነው፡፡ በኢትዮጵያ በ11 ዋና ዋና ከተሞች ከ89ሺ በላይ... Read more »
የቱሪዝም ሚኒስቴር ከወራት በፊት የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ሀገር አቀፍ አውደ ርእይ ማካሄዱ ይታወሳል። በመድረኩም ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ የባህል፣ የቱሪዝም ሀብቶቻቸውን ያስተዋወቁ በርካታ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል። ከእነዚህ ውስጥ የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል አንዱ ነው። ክልሉ... Read more »

ከሰው ልጅ ባህርያት መካከል አንዱ አብሮነት ነው። አብሮ መሥራት፣ አብሮ መንቀሳቀስ … አብሮ መኖር የሰው ባህርያትና ድርጊቶች ናቸው። የማኅበራዊ ሳይንስ ጥናት ባለሙያዎችም ሰው በባህሪው ማኅበራዊ ፍጡር በመሆኑ ብቻውን ከመኖር ይልቅ አብሮ መኖርን... Read more »

በዓለም አቀፍ ደረጃ ከአንድ ቢሊዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎች በበጎ አድራጎት ሥራዎች ላይ በመሳተፍ አንድነታችንና ሰብዓዊነታቸውን እንደሚገልጹ መረጃዎች ያመለክታሉ። ዓለምአቀፍ በጎ ፍቃደኞች በተለያዩ ሀገራት በመዘዋወር በህክምና ፣ በትምህርት ፣ የአየር ንብረትና አካባቢን በመጠበቅና... Read more »
ባህል ከትውልድ ትውልድ የሚተላለፍ እሴት ነው። የማኅበረሰቡንም ሆነ የግለሰቡን የኑሮ አቅጣጫ የሚቀረጽበትም መሆኑ ይገልፃል። የራሱ ባህል ያለው የራሱ ሥልጣኔ፣ ሀገር በቀል እውቀት፣ ሕግና ሥርዓት እንዳለውም ይታመናል። ይህ እሴት ለአዳዲስ ፈጠራና ግኝቶች ምንጭና... Read more »

ኢትዮጵያውያን ከጥንት ጀምሮ የሚታወቁበት አንድ ባሕል አላቸው። እሱም በጎ መዋልና ማኅበረሰብን በቅን ልብ ማገልገል ነው። ሀገርንና ማኅበረሰብን በጋራ ሆኖ በማገዝ እውቀትንና ጉልበትን ሳይሰስቱ በመስጠት ስማቸው ይጠቀሳል። ለእዚህ ጥሩ ማሳያ የሚሆነው በኅብረት መሥራት... Read more »

ማዕከሉ ሕፃናትን በመታደግ ሥራዎቹ በእጅጉ ይጠቀሳል። በተለይ አሳዳጊ የሌላቸውን በርካታ ሕፃናትን ተቀብሎ እንደራስ ልጅ በማሳደግ እና ራሳቸውን እንዲችሉ በማድረግ ሥራው ይታወቃል። የማዕከሉ መሥራች በእዚህ በጎ ተግባራቸው ኢትዮጵያዊቷ ማዘር ቴሬዛ ለመባል በቅተዋል። ይህ... Read more »

ሕጻን የአብስራ ሳሙኤል፤ ለአምስት ዓመታት ወረፋ ጠብቆ ከሕመሙ ሊፈወስ የልብ ቀዶ ሕክምና አግኝቷል። የአብስራ ሳሙኤል እናት ወይዘሮ ወጋየሁ አለፈ ልጃቸው ገና የሁለት ዓመት እድሜ እያለ ጀምሮ ሌሊት ላይ በሚያጋጥመው ሕመም የመተንፈስ ችግር... Read more »