አንጋፋው አትሌት የህይወት ታሪኩ ላይ ያተኮረ መጽሐፉን አስመረቀ

 ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ የሚያሳዩት አቋም ሃገርን ከማኩራት አልፎ የሌላውን ዓለም ህዝብም ማስደመሙ ግልጽ ነው።በዚህም ምክንያት በአትሌቶቹ ስም ሃውልት ከማቆምና ስፍራዎችን ከመሰየም ባለፈም በህይወት ታሪካቸው፣ በገድላቸውና የሩጫ ህይወታቸው ላይ ያጠነጠኑ... Read more »

የማራቶን ፈርጦቹ ወርቃማ ዘመን እያከተመ ይሆን?

 በተለያዩ የዓለም ከተሞች ከሚካሄዱ የማራቶን ውድድሮች በሚያስተናግዱት ከፍተኛ ፉክክር የኦሊምፒክና የዓለም ሻምፒዮናን ያህል ግምት ከሚሰጣቸው መካከል አንዱ የሆነው የለንደን ማራቶን ነው። የፕላቲኒየም ደረጃ ካላቸው ስድስቱ ዋና ዋና ማራቶኖች አንዱ የሆነው የለንደን ማራቶን... Read more »

 ለሰራተኞች ስፖርት አርአያ የሆነው መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

በኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) አማካኝነት የሚካሄደው የሰራተኞች ስፖርት መድረክ በአንጋፋነቱ ይታወቃል። በኢትዮጵያ በርካታ የሰራተኛ ማህበራት እንደመኖራቸው ግን ከቁጥራቸው አኳያ ወደ ስፖርቱ መድረክ ብቅ የሚሉት ጥቂት ናቸው ማለት ይቻላል። ይህም ተቋማት ወይም... Read more »

አሰልጣኝ ውበቱ ለዋልያዎቹ ደካማ አቋም ሊጉን ወቀሱ

ለ2023 የኮትዲቯር አፍሪካ ዋንጫ ሶስተኛና አራተኛ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎቹን ከጊኒ አቻው ጋር ሞሮኮ ላይ ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን(ዋልያዎቹ) አንድም ነጥብ ማግኘት ሳይችል ወደ አገሩ ተመልሷል። በዚህም ወደ አፍሪካ ዋንጫው የማለፍ እድሉ የጠበበ... Read more »

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበርካታ የጎዳና ላይ ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል

በፈረንጆቹ አዲሱ ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት ከተደረጉት የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሮች መካከል አንዱ የደቡብ ኮሪያው ዴጉ የማራቶን ውድድር ነው። ከ5 ኪሎ ሜትር እስከ ማራቶን ባሉ ርቀቶች የተለያዩ ፉክክሮችን የሚያስተናግደው ይህ የጎዳና ላይ ሩጫ... Read more »

የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳው በድጋሚ ማስተካከያ እንዲደረግበት ተጠየቀ

የአዲስ አበባ ስታዲየም የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ በድጋሚ ማስተካከያ እንዲደረግበት ግብረመልስ ተሰጠ። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ባለሙያ በእድሳት ላይ የሚገኘውን የአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲሁም የአቃቂ ስታዲየሞችን ጎብኝተዋል፡፡ በኢትዮጵያ ደረጃውን የጠበቀ የእግር... Read more »

የፈረስ ስፖርት አሶሴሽንን ወደ ፌዴሬሽን የማሳደግ ውጥን

ፈረስ በኢትዮጵያውያን ታሪክ ውስጥ ልዩ ቦታ ከሚሰጣቸው የጋማ እንስሳት መካከል ቀዳሚ ነው፡፡ ፈረስ ማለት ለኢትዮጵያውያን የጋማ ከብት ብቻ ሳይሆን መጓጓዣ፣ በበዓላት ጊዜ መዝናኛ፣ ለጦርነት ጊዜ ድምጽ አልባ ታንከኛም ጭምር ነው፡፡ ፈረስ በዘመናችን... Read more »

ዓለም አቀፉ የጸረ አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ኢትዮጵያን አደነቀ

ከዓመታት በፊት የስፖርት አበረታች ቅመሞች (ዶፒንግ) ተጠቃሚነት በኢትዮጵያ የመኖሩ ዜና ሲሰማ በስፖርት ቤተሰቡ ዘንድ የፈጠረው ድንጋጤ የሚዘነጋ አይደለም፡፡ በዓለም ሕዝብ ዘንድ በአትሌቲክስ ስፖርት የተከበረች ሀገር በዚህ ጉዳይ ስሟ መነሳቱ የቆረቆራቸው የዘርፉ ባለሙያዎች... Read more »

መዲና ኢንሳ የቅድሚያ ለሴቶች ሩጫን ክብረወሰን ሰበረች

በ20ኛው ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች የ5ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር የዓለም ታዳጊዎች ቻምፒዮኗ አትሌት መዲና ኢንሳ የውድድሩን ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች። ውድድሩ ትናንት መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ የተካሄደ ሲሆን፣ በጠንካራ ፉክክር ታጅቦ ሊጠናቀቅ ችሏል።... Read more »

በአጭር ርቀትና የሜዳ ተግባራት ውድድሮች የቴክኒክ ጉዳይ ዛሬም አልተቀረፈም

 በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ለአምስት ቀናት የሚካሄደው የኢትዮጵያ ክለቦች አጭር፣ መካከለኛ፣ 3ሺ ሜትር መሰናክል፣ እርምጃ እና የሜዳ ተግባራት ቻምፒዮና ነገ ይጠናቀቃል። ይህ ዓመታዊ ውድድር የሚካሄደው ኢትዮጵያ እምብዛም በማትታወቅበት የአትሌቲክስ ውድድሮች የተሻለ መነቃቃት... Read more »