
የኑሮን ነገር “ኑሮ ንሯል” የሚለው አይገልፀውም። አይደለም ኑሮ ንሯል፣ “ኑሮ ጦዟል”ም የሚገልፀው ስለመሆኑ እርግጠኛ መሆን አይቻልም። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ በዐይን ጭፍን-ክፍት ፍጥነት ተለዋዋጭ የመሆኑ ጉዳይ ሲሆን፤ ገበያው ከገበያ ሥርዓት ማፈንገጡም ሌላው ነው።... Read more »

ግማሽ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረው የኢትዮጵያ እና የቻይና ግንኙነት ዘርፈ ብዙ መልክ እንዳለው ይታመናል። ስትራቴጂካዊው የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዛሬ ላይም ተጠናክሮ በንግድ ግንኙነቱ መሰረቱን በመጣል ላይ ይገኛል። በተለይም ቻይና፣ ልክ ለሌሎቹ የአፍሪካ ሀገር... Read more »

ፓን አፍሪካኒዝም መላውን የዓለም ጥቁር ሕዝብ እንደ አንድ አፍሪካዊ ቤተሰብ የሚመለከት አስተሳሰብ ወይም ንቅናቄ ነው። ንቅናቄው በዋነኝነት የቅኝ ግዛት መስፋፋትን ወይም የነጭ የበላይነትን ለመዋጋት እና አፍሪካዊ አንድነትን ለማጠናከር የታለመ ነበር። ፓን አፍሪካኒዝም... Read more »

ሀገሮች ያላቸውን አቅም አሟጠው በመጠቀም፣ የግብርናውን ዘርፍ በማዘመንና ምርትን በሚፈለገው መጠን በማቅረብ የዜጎቻቸውን የምግብ ፍላጎት ለማሟላት ጥረት የማድረጋቸው ጉዳይ እንግዳ አይደለም። ጥረት ማድረግ ብቻም አይደለም፣ ጥቂት የማይባሉ ሀገራት ከራሳቸው ፍጆታ ተርፎ ምርታቸውን... Read more »

ኢትዮጵያ የብዙ ባሕላዊ እና መንፈሳዊ እሴቶች እንዲሁም የተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ ቅርሶች ባለቤት መሆኗ የሚታወቅ ሐቅ ነው። ብዙ የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ የሀገሪቱ ቅርሶች መኖራቸውም የሚታወቅ ሲሆን፣ እነዚህም በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የባሕል እና... Read more »

ሲኤን ኤን እና ቢቢሲ ሌሎችም ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ኢትዮጵያን በተመለከተ በሚያስተላልፉት ዘገባ ላይ የተለያዩ አስተያየቶች ይደመጣሉ:: በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ላይ ኢትዮጵያ የምትቀርብበት ጊዜን እና መንገድ እንዲሁም የአቀራረባቸው ሁኔታን በተመለከተ የዘርፉ... Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ቁጥር መጨመሩን ተከትሎ አገልግሎቶችን ማዳረስ የተቋማት ትልቅ ፈተና መሆን ከጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል። ከትራንስፖርት እና ከመኖሪያ ቤት ችግር በተጨማሪ የመጠጥ ውሃ የሚገኘው በሳምንት ለአንድ እና ለሁለት ቀን እንዲያውም አንዳንዴም... Read more »

የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ባካሄዱት የጋራ ልዩ ስብሰባ በንብረት ላይ የሚጣል ታክስ ስልጣን ለክልሎች እንዲሰጥ ተወስኗል። በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ መሰረት በንብረት ላይ የሚጣል ታክስ ስልጣን ለክልሎች የሚሰጥ ሆኖ ክልሎች ደግሞ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የብልፅግና ፓርቲ ባካሄደው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ የፖለቲካ ገበያ በኢትዮጵያ በዝቷል ። የኢትዮጵያ የፖለቲካ ገበያ ከጊዜ ወደ ጊዜ መልኩን እየቀየረ የብልፅግና ጉዞውን አደጋ ውስጥ የሚከት ልምምድ ምኅዳሩን... Read more »

በኅዳር ወር 2015 ዓ.ም ከምግብ ክፍሎች ውስጥ አትክልት ቅናሽ ቢያሳይም፤ በአብዛኛው እህሎች፣ ጥራጥሬ፣ የምግብ ዘይትና ቅባቶች፣ ሥጋና ወተት ጭማሪ በማሳየታቸው አጠቃላይ የምግብ ዋጋ ግሽበት እየቀጠለ እንደሚገኝ ከኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።... Read more »