‹‹ኢትዮጵያ ለሠራባት የበረከት ምድር ናት››ወይዘሮ ዓለም መንግስቱ

ከአራዳ እስከ ቦሌ ታዋቂነትን አትርፈዋል። ሥራ ላይ ታታሪ ከመባልም በላይ ድካም የማይሰማቸው ብረቷ እንስት ቢሰኙ ይሻላል የተባለላቸው ናቸው። ባልንጀሮቻቸው በእርሻ፣ በማዕድን ልማት፣ በሥጋ ላኪነት ወይም በአንድ የተለየ የሥራ መስክ ያልረገጡት፣ ያልደረሱበት የኢትዮጵያ... Read more »

 «ሁለት የጥንቅሽ ዝርያዎች ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ እንዲመዘገቡም አድርጌያለሁ»ዶክተር ፋንታሁን ወልደሰንበት የኢንዱስትሪያል ባዮቴክኖሎጂ ዳይሬክተር

 ዶክተር ፋንታሁን ወልደሰንበት ይባላሉ፡፡ በመምህርነት፣ በኮሌጅ ሬጅስትራርነት፣ በኮሌጅ ዲንነት፣ በምርምር ዳይሬክተርነት፣ በዓለምአቀፍ ምርምር ፕሮግራሞች ማኔጀርነት ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ ናቸው፡፡ በአፍሪካ እንዲሁም በዓለም ደረጃ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን አስተባብረዋል፡፡ በምርምር ዘርፉም የባለቤትነት መብትን ያረጋገጡበት ሥራዎችን... Read more »

 “ግብረ ሰዶም ኃይማኖትንና ባህልን በመጻረር ትውልድ እንዳይቀጥል የሚያደርግ ነው”ሊቀ ትጉሃን መምህር ደረጀ ነጋሽ ዘወይንዬ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም ትውልድን ከግብረሰዶም እንታደግ ማህበር መስራችና ፕሬዚዳንት

ሊቀ ትጉሃን መምህር ደረጀ ነጋሽ ዘወይንዬ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም ትውልድን ከግብረሰዶም እንታደግ ማህበር መስራችና ፕሬዚዳንት ሲሆኑ ላለፉት 28 ዓመታት የማህበረ ወይንዬ አቡነ ተክለኃይማኖት መሥራችና ሰብሳቢ፤ በባህል ታሪክ እሴት ላይ የሚሠራ ሰገን... Read more »

 «እኛን ለውጭ ጠላት አሳልፎ ሊሰጠን የሚችለው የእርስ በእርስ አለመስማማታችን ነው»ዶክተር ደሳለኝ አምባው የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

ቅምቅም ኢየሱስ በሚል በቀድሞ መጠሪያ የምትታወቀው ቦታ የትውልድ ቀበሌያቸው ናት። ወረዳው መቄት፣ ዞኑ ደግሞ ሰሜን ወሎ ነው። የአስኳላውን ደጅ ከመርገጣቸው በፊት በአካባቢያቸው የቄስ ትምህርትን ልቅም አድርገው ተምረዋል። ወቅቱ ደርሶ የመጀመሪያ ደረጃ ወደሆነው... Read more »

 ‹‹ ባለኝ አቅምና በምችለው ሁሉ ሀገሬን ለማገልገል ዝግጁ ነኝ››ዶክተር መላክ ዘበናይ በአሜሪካ የናሳ ምርምር ማዕከል ዋና ተንታኝ

የትውልድ ቦታቸው ባህርዳር ከተማ ፤ እድገታቸው ደብረማርቆስ ነውⵆ ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዚያው በደብረ ማርቆስ ተምረዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ኤሌክትሪካል ኢንጂነሪነግ ተምረው አጠናቀዋል። ለሁለት ዓመት ያህል በሥራ ዓለም ካገለገሉ... Read more »

 ‹‹ የነቃ የበቃ ሠራተኛ ሥራውን በእኔነት ስሜት አድምቶ እንዲሠራ ለማድረግ ተቋምን መመርመር ያስፈልጋል ›› ኮሎኔል ፍቃደ ገብረየስ

ኮሎኔል ፍቃደ ገብረየስ የተወለዱት በቀድሞው ምዕራብ ሸዋ መናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማና በወለንኮሚ ከተማ መካከል ልዩ ስሙ እሁድ ገበያ ወረብ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነሐሴ 29 ቀን 1946 ዓ.ም ነው ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት... Read more »

 “ወደ ፊት የባሕል ወረራ ተፅዕኖ ቀላል ስለማይሆን አስቀድመን መንቃት አለብን‘ – አቶ ዓለማየሁ ተሾመ ላይቭ አዲስ የሀገር በቀል ግብረ ሠናይ ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ

እናት ከወሎ፣ አባት ከደብረብርሃን ተነስተው አዲስ አበባ ተገናኙ። ከአስር ልጆቻቸው መካከል ለወላጆቻቸው የመጀመሪያ ልጅ የሆኑት አቶ ዓለማየሁ ተሾመ አዲስ አበባ ተፀንሰው፤ በእናታቸው የትውልድ አካባቢ ወሎ ወረሂሉ ልዩ ስሙ ክሬ ማሪያም ተወለዱ። ክርስትና... Read more »

 ‹‹የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መጀመሩ ሀገርን ከጥፋት የሚያድን ነው›› – ዶክተር ክንዴ ገበየሁ የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት

ተወልደው ያደጉት በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረ ታቦር ከተማ ነው። በዚያው በደብረታቦር ከተማ በሚገኘው በዳግማዊ ቴዎድርስ ትምህርት ቤት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በ1970ዎቹ አጋማሽ ወደ ባህርዳር መምህራን ኮሌጅ ተቀላቀሉ። በ1979 ዓ.ም... Read more »

‹‹ ለሕዝብ ትርጉም ያለው አስተዋፅዖ ማበርከት የሚችሉት ሀገር ውስጥ ተፈጥረው ያደጉ የርዳታ ድርጅቶች ናቸው››ዶክተር ንጉሡ ለገሰ የክርስቲያን በጎ አድራጎት ድርጅቶች ልማት ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ

የተወለዱት በድሮ አርሲ ክፍለሀገር አርባ ጉጉ አውራጃ ነው። ያደጉትም በዛው በመርቲ ወረዳ ቀጤ እና ከቢሮ መንደር ነው። ትምህርታቸውን ከአንደኛ እስከ 8ኛ ክፍል የተከታተሉት አቡምሳ ከተማ ሲሆን፤ በከተማው የነበረው አንድ ትምህርት ቤት ብቻ... Read more »

 «ግብርና ላይ ውጤታማ መሆን ከተፈለገ ዘርፉን ወደ ፕራይቬታይዜሽን ማዞር ያስፈልጋል» ፕሮፌሰር ብርሃኑ በላይ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትና ዓለም አቀፍ የእንስሳት እርባታ ተመራማሪ

 በሞያቸው የእንስሳት እርባታ ዓለም አቀፍ ተመራማሪ ናቸው። በጅማ ዩኒቨርሲቲ ለ28 ዓመታት ሲያስተምሩ ቆይተዋል። የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲን ለማቋቋም የዩኒቨርሲቲው መሥራች ፕሬዚዳንት ሆነው ከፍተኛውን ሚና ተጫውተዋል። በዩኒቨርሲቲዎች ለበርካታ አመታት ከሠሩ በኋላ ዓለምአቀፍ የምርምር ፈቃድ ተሰጥቷቸው... Read more »