‹‹ለግንኙነቶች ሰላማዊ መሆን ቁልፉ ነገር ሁሉም አካላት ከሕግ በታች መሆን አለባቸው›› -የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ

ዘመን እየተቀየረ ነው። የዘመን መቀየር በግለሰቦችም ሆነ በሀገር ላይ ትልቅ ለውጥ ለማምጣት መነሻ ይሆናል የሚል ተስፋ አለ። ይህንን መነሻ በማድረግ በኢትዮጵያ በቅርብ ዓመታት በፖለቲካው ላይ ስላሉ ጉዳዮች እና ስለቀጣይ ተስፋዎች፤ አዲስ ዓመት... Read more »

 የኢትዮጵያን መለያ የሆነውን የዘመን አቆጣጠራችን

ኢትዮጵያ በመንግስት የዘመን አቆጣጥር ደረጃ የምትቀበለው ከዓለም ሀገራት የተለየ የዘመን አቆጣጥር አላት። ይህንንም የራሷ መለያ አድርጋ 13 የፀጋ ወራት በሚል ስትጠቀም ኖራለች። የኢትዮጵያን የዘመን አቆጣጠር መሰረት፣ ስሌት እና ከሌሎች የዓለም ሀገራት የተለየበትን... Read more »

“ማህበራቱ በገበያ ውስጥ ያላቸውን ድርሻ ለማሳደግና ተወዳዳሪነታቸውንም በሀገርና ከሀገር ውጭ ከፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው” -አቶ አብዲ መሐመድ የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር

ሕዝቦች ተደራጅተው የራሳቸውን ችግር በጋራ የመፍታት አማራጭ በመያዝ የህብረት ሥራ ማህበራትን ከመሠረቱ በዓለም ደረጃ ከ100 በላይ ዓመታትን አስቆጥረዋል። በሀገራችን ምንም እንኳ እንደ ዘመኑ የአሰራር ሂደት የተለያየ ቢሆንም፤ የህብረት ሥራ ማህበር ከተጀመረ ስድስት... Read more »

“በዓባይ ግድብ ላይ ያልተሳካውን ተጽዕኖ በሶማሊያ በኩል ለመፈጸም እየተሞከረ ይመስለኛል” – አቶ ፈቂአሕመድ ነጋሽ የውሀ ሀብት አስተዳደር ባለሙያ

ግዙፍ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ለስኬት የበቃ ነው- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ። ኢትዮጵያ ያለማንም አጋዥ የግድቡን ሥራ በማሳካት ብርታቷን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም በጉልህ ማሳየት የቻለችበትም ተግባር ነው። ፈተናው ታልፎ ኢትዮጵያውያኑም ከግድቡ እየተገኘ ያለውን ትሩፋት... Read more »

«የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የኮሪደር ልማቱ ውበቱን ጠብቆ እንዲቆይ የማድረግ ኃላፊነት ተጥሎበታል» -ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ

አዲስ አበባ ከተማ አዲስ ገጽታን መላበስ ከጀመረች ወራቶችን አስቆጥራለች። መሽቶ ሲነጋ የሚታዩት አዳዲስ ክስተቶች እንኳን ሰነባብቶ የመጣን እንግዳ ይቅርና በነጋ በጠባ የሚመለከታትን ነዋሪዋን የሚያስደምም ነው። ከተማዋ ባለፉት ስድስት ወራት አካባቢ ያስተናገደቻቸው ለውጦች... Read more »

‹‹የምግብና ስነ ምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ውጤቶች ተገኝተዋል›› – ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ

ኢትዮጵያ በእንስሳት ሃብቷ በአፍሪካም ሆነ በዓለም ደረጃ የመሪነቱን ቦታ እንደያዘች ይታወቃል። ይሁንና ይህንን ሃብት ጥቅም ላይ በማዋል ለሕዝብና ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ሚና በመጫወቱ ረገድ ወደኋላ የቀረች መሆንዋ በተደጋጋሚ ሲነሳ ይደመጣል። ይህንን... Read more »

«ተረጂና ተመጽዋች መሆን ከክብር ማሳነስ ባለፈ ደህንነታችንን ስጋት ላይ የሚጥል ነው» – መምህር ዳንኤል ሰይፈሚካኤል ከሊቃውንት ጉባኤ እና ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ መምህር

የተወለዱት ደሴ ከተማ ነው፤ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩትም እዚያ ደሴ ውስጥ ነው፡፡ ደሴ ብዙም ሳይቆዩ ወደ አዲስ አበባ ያቀናሉ፡፡ በአዲስ አበባም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቅቃሉ – መምህር ዳንኤል ሰይፈሚካኤል፡፡... Read more »

‹‹ከኢትዮጵያ ቀድሞ በቢሊየን የሚቆጠር ችግኝ እተክላለሁ ብሎ የተነሳ ሀገር የለም›› – አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ

ዓለም የከፋ ጥፋት ውስጥ እንዳትገባ እና ከነጭራሹ እንዳትጠፋ ካሰጉ ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል ዋነኛው የአየር ንብረት ለውጥ ነው። ይህንን ጥፋት ለማስቆም ዓለም የተስማማ ቢመስልም፤ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በመግባት በኩል ሰፊ ዳተኝነት ይስተዋላል።... Read more »

“የከተማዋ የቀላል ባቡር መስመር ኮንቬንሽናል ሀገር አቋራጭ የጠጠር መንገድ የተተገበረበት ነው” -ኢንጂነር አስረስ ኪዳኔ፣ አርክቴክት እና ሲቪል መሐንዲስ፤

ውልደታቸው፣ የጥበበኞቹ ሰፈር አዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አካባቢ ነው፤ የልጅነት ጊዜያቸውንም በሕጻናት አምባ አሳልፈዋል። የሽሮ ሜዳም ሆነ የሕጻናት አምባ ቆይታቸው ግን ከስምንት ዓመታት የዘለለ አልሆነም። ምክንያቱም በስምንት ዓመታቸው ከኢትዮጵያ የመውጣት አጋጣሚ ተፈጠረላቸው።... Read more »

“የምግብ ዋስትናን ለማሻሻል ከሚያስችሉት ውስጥ አንዱ የግብዓት ድጎማ ማድረግ ነው” -ፕሮፌሰር በላይ ስማኔ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሀገር ልማትና ጥናት ኮሌጅ መምህር

ዛሬ የዘመን እንግዳ ያደረግናቸው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሀገር ልማትና ጥናት ኮሌጅ የአካባቢና ልማት ማዕከል (Center for Environment and Development) መምህሩን ፕሮፌሰር በላይ ስማኔ (ዶ/ር)ን ነው፡፡ ፕሮፌሰር በላይ፣ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሩሲያ ከሚገኘው ቲሚርያዝቭ... Read more »