የእሴቶች መላላት ያስከተለው ስጋት

የሰው ልጅ እምነት፣ ፍቅር እና ሰላም የሕይወት መርሁ ማድረግ እንዳለበት ተደጋግሞ ይገለፃል። ቢቻል ትህትና፣ በጎነት እና ቸርነት ቢታከል መልካም ስለመሆኑም ይነገራል። ሆኖም የሚታየው በተቃርኖ የተሞላ ስለመሆኑ ብዙዎች አስተያየት ይሠጣሉ። ራስወዳድነት እና ስግብግብነት፤... Read more »

 ‹‹ትንሳኤውን ስናስብ እንደ ሀገር ትንሳኤ ልቡና እና ትንሳኤ ሕሊና ሊኖረን ይገባል›› – መጋቢ ሀዲስ አባ ወልደገብርኤል ገብረእየሱስ ቆሞስ በመንበረጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የስብከተ ወንጌል ክፍል አገልግሎት

በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የትንሳኤ በዓል ዋዜማ ላይ እንገኛለን:: የትንሳኤ በዓል ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር ወርዶ ሕዝቡን ያስተማረበት እና በተግባር ፍቅሩን የገለጸበት ሲሆን ለሰው ልጆች ያሳየውን ፍቅር ራሱን... Read more »

“ጸሎተ ሐሙስ ክርስቶስ ቅዱስ ቁርባንን የመሰረተበት ቀን ነው” -ቆሞስ አባ አማኑኤል ተክሉ

በዛሬው ወቅታዊ ዝግጅታችን የላዛሪስት ማሕበር ካህን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ቆሞስ ከሆኑት አባ አማኑኤል ተክሉ ጋር ሰሞነ ሕማማትን እና ትንሳኤ በዓልን የተመለከተ ቆይታ አድርገናል። አዲስ... Read more »

‹‹እንደ ሀገር ለ21ኛው ክፍለ ዘመን በቂ ገቢ እንዲኖር የሚያስችሉ ሞሰሶዎች እየተተከሉ ናቸው›› – ፕሮፌሰር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፉ (ዶ/ር)

የተወሳሰቡ ኢኮኖሚያዊ መፍትሔ የሚያሻቸውን ችግሮች ለመፍታት እና የኢትዮጵያንም ኢኮኖሚ ለማነቃቃት መፍትሔ እንደሚሆን ታስቦ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እንደሚተገበር ሲነገር፤ ብዙዎች ግራ መጋባት ውስጥ ገብተው ነበር:: ይህ የሀገሪቱን የዋጋ ንረት፣... Read more »

ሆሳዕና-በስኬት ጎዳና

ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ከተማዋ እያደገች ስለመምጣቷ ጎላ ጎላ ብለው የሚታዩ ሕንፃዎቿ አንደኛው ምስክሮች ናቸው። ውስጥ ለውስጥ እየተከናወነ ያለው የመንገድ ፕሮጀክትም እድገቷ እየተፋጠነ ስለመሆኑ የሚናገር ነው። በተለይ ደግሞ በዚህ ዓመት በተመረጡ ከተሞች ላይ... Read more »

‹‹እንደ ሀገር በ250 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ ያለውን የሚቲዎሮሎጂ ክስተት መመዝገብ የሚያስችል አቅም እየተገነባ ነው›› – አቶ ፈጠነ ተሾመ

– አቶ ፈጠነ ተሾመ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተርና በዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አኅጉር ፕሬዚዳንት አንድ ምዕተ ዓመት ከደፈነ እነሆ ሶስት አስርት ዓመታት አልፈውታል። ለ130 ዓመታት የሚቲዎሮሎጂ መረጃ እየሰበሰበ፣ እየተነተነ እና መረጃውን... Read more »

ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) – የመጋቢት 24 ንግግሮች በጥቂቱ

በቅርብ ባሳለፍናቸው ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ብዙ የለውጥ መንገዶችና ወጣገባ ጉዞዎችን አድርገናል። በነዚህ ጥቂት ዓመታት በሀገራችን የሆኑና የምናስታውሳቸው ዓበይት ጉዳዮች ብዙ ቢሆኑም፣ በ2010 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን የመጡበት ጊዜ... Read more »

 ‹‹ስለ ሰላም መስበክ ብቻ ሳይሆን ሰላም እንዲረጋገጥም የተቻለንን ሁሉ እያደረግን ነው›› – ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት

እስልምና በአምስት መሠረቶች ላይ የቆመ ነው። እነዚህም ፈጣሪን በብቸኝነት ማምለክ፤ ሰላትን መስገድ፤ የረመዳንን ጾም መጾም፤ ዘካ (ምጽዋት) ማውጣት፤ እና ሀጅ (ኃይማኖታዊ ጉዞ )መፈጸም የሚሉት ናቸው። ሙስሊሞች ከእነዚህ አምስት የእስልምና መሠረቶች ውስጥ አንዱ... Read more »

«እኛ ውሃ ተጠምተን፤ ሌላውን እያጠጣን የምንወቀስበት ምክንያት የለም»  – አሕመድ ዘካሪያን (ረ/ፕሮፌሰር)

በተፈጥሮ ሀብት፣ በሕዝብ ብዛትም ሆነ በአኩሪ ታሪክ ከአፍሪካ በቀዳሚነት የምትጠቀሰው ኢትዮጵያ፤ የውሃ ሀብቷ፣ ከኢጋድ ሀገሮች መካከል አንድ ሶስተኛውን የሕዝብ ብዛት ቁጥር መያዟ እንዲሁም በቅኝ ያለመገዛት ታሪኳ ሰርክ የሚታወስ ነው። ታዲያ የእዚህ ሁሉ... Read more »

‹‹ በጣም ብዙ በሽተኞች ደም ባለማግኘታቸው ሕይወታቸው ያልፋል›› – ዶክተር አሸናፊ ታዘበው

– ዶክተር አሸናፊ ታዘበው ደም እና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በቂ ደም ባለማግኘታቸው በሚሊየን የሚቆጠሩ እናቶች እና ሕፃናት በየዓመቱ ሕይወታቸው እንደሚያልፍ የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመለክታል:: ከተመዘገበው ሞት ውስጥ 72... Read more »