
የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያሰቃኘናል:: ውዝግቡ የተፈጠው በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 በተለምዶ የጎተራ ኮንዶሚንየም እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው:: አለመግባባቱም በጎተራ የጋራ መኖሪያ ቤት የቦርድ አመራሮች... Read more »
የዛሬው የምርመራ ዘገባችን በቀድሞው የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በአሁኑ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሸካ ዞን የኪ ወረዳ የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያስመለክተናል:: በዚህ ወረዳ ጻኑ፣ ዳርሙ ፣ ሰላም ሰፈር እና... Read more »
የአዲስ ዘመን ዝግጅት ክፍል ፍረዱኝ በተሰኘው አምዱ ታኅሣሥ 10 ቀን 2016 ዓ.ም «ያለ ካርታ 52 ዓመታትን የዘለቀው የገነት አጸደ ሕፃናት ትምህርት ቤት» በሚል ርዕስ አንድ የምርመራ ዘገባ ለሕዝብ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡ በዚህ ዘገባ... Read more »

የዛሬው ‹‹የፍረዱኝ ዓምድ›› ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያስመለክተናል። ውዝግቡ የተፈጠረው በቀድሞው የመጠሪያ ስሙ ዞን አንድ ወረዳ 5 ቀበሌ 06 በአሁኑ መጠሪያው ደግሞ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 በተለምዶ... Read more »

መነሻ ምክንያት አቶ ፀጋዬ ሽኩሬ ይባላሉ፤ ነዋሪነታቸውና እድገታቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ነው። በዚህ ወረዳ ሲኖሩ በአባታቸው አቶ ሽኩሬ እጄ ስም ሰፊ የእርሻ መሬት እንደነበራቸውና በዚህም... Read more »
ጉዳዩ፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2009 ዓ.ም የጋራ መኖሪያ ቤት በኪራይ መልኩ የተቀበሉ መምህራን በ1997 ዓ.ም የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝግበው ሲቆጥቡ የቆዩ በ13 ኛው ዙር የዕጣ ዕድለኛ የሆኑት በዕጣ በወጣላቸው እና በኪራይ... Read more »
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 ስር በሚገኘው የአርመን ትምርት ቤት መዘጋት ጋር ተያይዞ መስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የፍረዱኝ አምድ የምርመራ ዘገባ መሠራቱ ይታወቃል። በዘገባውም... Read more »

የዛሬው ፍረዱኝ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 ኬቨርኮቭ አርመን ትምህርት ይወስደናል። የጉዞ ምክንያታችንም «በወረዳችን ለትምህርት አገልግሎት እንዲውል ቦታ የተሰጠው እና ለዓመታት ትምህርት ሲሰጥ የነበረው የኬቨርኮቭ አርመን ትምህርት... Read more »

የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 በተለምዶ ልደታ ኮንዶሚኒየም ተብሎ ወደሚጠራው ሰፈር ይወሰደናል፡፡ በጉዳይነትም ለልማት ከተነሱ ቤቶች የካሳ ክፍያ ጋር ተያይዞ የተፈጠረ ውዝግብን ይዳስሳል፡፡ የነገሩ... Read more »

ለመነሻ የዝግጅት ክፍላችን ነሐሴ 24 ቀን 2015 ዓ.ም በዚህ ገጽ ‹‹የተቋማት አለመናበብ፤ የመረጃም ድብብቆሽ የበረታበት-የመሬት ክፍፍል›› በሚል ርዕስ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ስለሚስተዋለው የመሬት ወረራ የደረሰንን ጥቆማ መሰረት በማድረግ ሰፋ... Read more »