‹‹ኢ-መደበኛ ነጋዴዎችን ህጋዊ የማድረግ ሥራ በትኩረት እየተሠራ ነው››- አቶ ሙሉጌታ ተፈራ  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በከተማ አስተዳደሩ የተጣለበትን የገቢ መሠብሰብ ኃላፊነት በሚገባ ለመወጣት እና ከተማዋ ከምታመነጨው ኢኮኖሚ በበጀት ዓመቱ የ70 ቢሊየን ብር ዕቅድን ለማሳካት ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱን ይገልጻል። በስድስት ወራት... Read more »

‹‹የፖለቲካ ገበያ በኢትዮጵያ እጅግ አደገኛ እና ከባድ አዝማሚያ ይዞ መጥቷል›› አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር

 በአሁኑ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ከገቡ ፅንሰ ሃሳቦች መካከል የፖለቲካ ገበያ (ፖለቲካል ማርኬት ፕሌስ) አንዱ ነው። የዚህ ጽንሰ ሀሳብ ትርጉም ምንድን ነው? ምንጩና መገለጫው እንዲሁም የዓለም አገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል? አሁን ላይ... Read more »

 ” በክልሉ ዛሬ ላይ የሚታሰበው ግጭት ፤ ፍርሃትና ስጋት ሳይሆን ልማት ነው” – አቶ አብዮት አልቦሮ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በመተከልና ካማሺ ዞኖች፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በአሶሳ ዞን ታጣቂዎች በተደጋጋሚ ሰላምን የሚያደፈርሱ ተግባራት ሲፈጽሙ እንደነበር ይታወሳል። የንብረት ውድመትም በተደጋጋሚ አድርሰዋል። በዚህም ሕዝቡ የጸጥታ ችግሩ በስጋት... Read more »

‹‹ኀብረተሰቡ የመልካም አስተዳደር ችግርን በመቃወም በመብቱ መገልገልን ቢለማመድ ሀገሪቱ እውነተኛ ዴሞክራሲ ይሰፍንባታል››ዋና እንባ ጠባቂ ዶክተር እንዳለ ሀይሌ

 የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አስተዳደራዊ በደል የደረሰባቸውን ዜጎች እንባ በማበስ ትክክለኛውን ፍትህ እንዲያገኙ የሚያደርግ ተቋም ነው። ባለፉት ረጅም ዓመታት በደል የደረሰባቸውን የበርካቶችንም እንባ አብሷል። ሆኖም ግን ይሄ በቂ አይደለም፤ ስልጣኑም ጥርስ የሌለው... Read more »

‹‹አዲሱ የዲጅታል መታወቂያ የተጭበረበረ
መታወቂያን በእጅጉ ይቀንሳል›› – አቶ ዮናስ አለማየሁ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመታወቂያ አገልግሎት ለተወሰኑ ጊዜያት ታግዶ ቆይቶ ከህዳር 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የመታወቂያ እድሳት አገልግሎት እየተሰጠ ነው። ለህብረተሰቡ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ የሆነውን አገልግሎት አሰጣጥ በምን መልኩ ቀልጣፋ፣ ከነዋሪው... Read more »

 «ሕገወጥነትን በሚያበረታታ ድርጊት ላይ ሲሳተፉ የነበሩ የባንክ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል»- አቶ ብሌን ጊዜወርቅ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር

የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት፤ የአገሪቱ የፋይናንስ ፍሰት በአግባቡ እንዲሳለጥና እክሎች እንዳያጋጥሙት፤ ችግሮች ካጋጠሙም በፍጥነት በማረም በሕግና ደንብ የሚመራ የፋይናንስ ሥርዓት እንዲኖር ይሠራል።በዋናነት ደግሞ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይንም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ጥቅም ላይ... Read more »

 ‹‹ከታህሳስ ጀምሮ በኤሌክትሮኒክስ ስርዓት ያልተመዘገበ አቅራቢ በማንኛውም ጨረታ ላይ መሳተፍ አይችልም›› አቶ ሐጂ ኢብሳ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን፤ በአገር ደረጃ የግዥ ሥርዓትን መዘርጋት፣ የተዘረጋው ሥርዓት መሥራት አለመሥራቱን ማረጋገጥና ጥናት ማድረግ ብሎም ለውጦች ካሉ ማሻሻል እና በአዋጅና መመሪያ መሠረት መተግበሩን ይከታተላል። በግዥ ላይ መንግስትን የማማከር፣ በአገር ደረጃ... Read more »

 «ተጠያቂነት የታለ የሚል ተደጋጋሚ የሕዝብ ጥያቄ አለ»

– አቶ ጥላሁን ሮባ የለሚኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደ ከቦሌእና ከየካ ክፍለ ከተሞች ቀንሶ አዲስ የተቋቋመው የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ከመልካም አስተዳደር ጋር ተያይዞ ከህብረተሰቡ የሚነሱ... Read more »

«በ11 ወራት ውስጥ ከተያዘው 581 ሀሰተኛ ሰነድ መካከል 411ዱ መታወቂያ ነው» -አቶ ሙሉቀን አማረ የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር

የሰው ልጅ በመኖር ሂደት ውስጥ ሀብት ማፍራቱ የተለመደ ነው። የሀብት ባለቤትነቱን ደግሞ ህጋዊ ለማድረግ ህጋዊ ሰነድ የሚያገኝበት ተቋም ያስፈልገዋል። ሀብትን በአግባቡ ለማስተዳደር ከባለቤትነት መብት ጀምሮ የተለያዩ 51 አይነት አገልግሎቶችን የሚሰጠው ተቋም የሰነዶች... Read more »

‹‹ ከሕዝብ ጋር በተግባባንበት መንገድ ሕግ የማስከበር ሥራዎችና እንቅስቃሴዎች ተሠርተው በርካታ ውጤቶች ተመዝግበዋል ›› – አቶ እንግዳው ጠገናው የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ

በዛሬው የ‹‹ተጠየቅ›› አምዳችን በአማራ ክልል ሕግ ለማስከበር የተሠራውን ሥራ፤ ስለ ክልሉ ሰላምና ደህንነት እንዲሁም አሁናዊ ሁኔታ በተጨማሪ ያሉ ቀጣይ ስጋቶችንና አማራጮች ፤ በተጨማሪም አማራ ክልል ከአጎራባች ክልሎችና ከፌደራል መንግሥት ጋር በጥምረት እየተገበሩት... Read more »